ንግድና ኢኮኖሚ
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ፤ በሃዋሳ ፒያሳ በ500 ሚሊዮን ብር ያስገነባውን ባለ 12 እና ባለ 15 ወለል መንትያ ህንፃ ባለፈው ቅዳሜ ነሐሴ 13 ቀን 2016 ዓ.ም የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በተገኙት አስመርቋል፡፡የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ አዲሱን ህንፃ ከጎበኙ…
Read 499 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 23 December 2023 11:13
ኢትዮ ቴሌኮም፤ የዲጂታል የፋይናንስ ገበያና የዲጂታል የአክሲዮን ግዢና ሽያጭ አገልግሎቶችን በይፋ አስጀመረ
Written by Administrator
ኢትዮ ቴሌኮም፤ የፋይናንስ ተቋማት፣ አገልግሎቶቻቸውን በቴሌ ብር ለደንበኞቻቸው ለማቅረብ የሚያስችላቸው የዲጂታል የፋይናንስ ገበያና የዲጂታል የአክሲዮን ግዢና ሽያጭ አገልግሎቶችን ከትላንት በስቲያ ሐሙስ በይፋ መጀመሩን አስታወቀ፡ ኩባንያው፤ ባንኮች፣ ማይክሮ ፋይናንስ፣ ኢንሹራንስና ሌሎችም በዘርፉ ያሉ ተቋማት የቴክኖሎጂ አቅምን ተጠቅመው፣ የፋይናንስ አገልግሎታቸውን ተደራሽና አካታች…
Read 482 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 23 December 2023 11:03
ቢጂአይ- ኢትዮጵያ በማስፋፊያና ማዘመን ስራዎች ላይ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ እንደሚያፈስ አስታወቀ
Written by Administrator
አመታዊ ምርቱን 10 ሚሊዮን ሄክቶ ሊትር ለማድረስ አቅዷል ቢጂአይ- ኢትዮጵያ በአሰራሩ፣ በማምረት ሂደቱና በስርጭት ሞዴሉ ላይ ወሳኝ ለውጥ ለማምጣት ከፍተኛ ኢንቨስትመንት ሊያደርግ መሆኑን የገለፀ ሲሆን፤ ኢንቨስትመንቱ የኩባንያው ፋብሪካዎች የማምረት አቅም መጨመርና ታሪካዊውን የአዲስ አበባ ፋብሪካ ሰበታና ማይጨው ወደሚገኙት ሁለቱ የቢራ…
Read 568 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 09 December 2023 00:00
ፀደይ ባንክ በአማራ ክልል የተከሰተውን የረሃብ አደጋ ለመመከት የ50 ሚ. ብር ድጋፍ አደረገ
Written by Administrator
በክልሉ ከ450 ሺ በላይ ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ ዕርዳታ ይፈልጋል ፀደይ ባንክ በአማራ ክልል የተከሰተውን የረሃብ አደጋ ለመመከት፣ የ50 ሚ. ብር ድጋፍ ያደረገ ሲሆን፤ የገንዘብ ድጋፉን የፀደይ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ መኮንን የለውምወሰን፤ ለአማራ መልሶ ማቋቋምና ልማት ድርጅት (አመልድ) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር…
Read 404 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
Saturday, 09 December 2023 00:00
በመዲናዋ በሚገኙ 298 ት/ ቤቶች የስፖርት ስልጠናዎች ሊጀመር ነው
Written by Administrator
ሌጀንድ ኢንተርናሽናል ፕሮ ቴኳንዶ ከኤሴቅ ዲኮርና ኢቨንት ኦርጋናይዘር ጋር ባለፈው አርብ አራት ኪሎ በሚገኘው ወወክማ አዳራሽ ፣ባዘጋጀው የሥራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ የስፖርት ፌደሬሽኖች በተገኙበት፣ የጋራ ውይይትና ምክክር ተካሄደ፡፡ በዚህ ዝግጅት በ298 ት/…
Read 399 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ
አሸናፊዎች ከ100 ሺህ እስከ 500 ሺህ ብር ተሸልመዋል ዳሽን ባንክ በተለያየ የስራ ፈጠራ ክህሎት ባለ ሀሳቦችን አወዳድሮ የሚሸልምበት “ዳሽን ከፍታ” የሁለተኛ ዙር ተወዳዳሪዎች ባለፈው ማክሰኞ ህዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም አመሻሽ ላይ በሸራተን አዲስ ሆቴል ተሸለሙ፡፡ ከ1ኛ-10ኛ የወጡት ስራ ፈጣሪዎች…
Read 476 times
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ