ማራኪ አንቀፅ

Saturday, 18 November 2017 12:42

ማስታወሻ

Written by
Rate this item
(10 votes)
 የሄድንበትን እንሄድበታለን ወይ? የዚህ መጽሐፍ ዓላማ ያለፈውን ለመውቀስ አይደለም፤ ያለፈ የሚመስለውንና አሁንም በውስጣችን ያለውን እውነት ለማውጣትና ለማሳየት፣ ለመናገርም ነው፤ ያለፈው ትውልድ የፈጸመውንና አሁንም በእኛ ውስጥ ያለፈውን ማውጣት ያለፈውን መውቀስ ሳይሆን ያለውን ለማጽዳት መሞከር ነው፤ አንዳንድ ሰዎች ቀድመው እንደተገነዘቡት አውቃለሁ፤ ለምሳሌ…
Saturday, 09 September 2017 16:35

መልካም ዓዲስ ዓመት

Written by
Rate this item
(10 votes)
Saturday, 02 September 2017 12:28

አዳራሹ ባዶ አይደለም!

Written by
Rate this item
(16 votes)
 የ“እኔ” ስለምንላቸው ተመልካቾች መጻፍ ከፈለግሁ ቆየሁ፡፡ “እኔ” የሌለሁበት ቦታ ማግኘት አስቸጋሪ ነው፡፡ “እኔ” ስል ግን እያንዳንዳችንን ማለቴ ነው፡፡ በእያንዳንዳችን ኅሊና ውስጥ ‹ጉዳይ› የምናደርጋቸው ሃሳቦች ብቻ ሳይሆኑ ሰዎች አሉ፡፡ የእያንዳንዳችን ኅሊና ደግሞ አዳራሽ ነው፤ አዳራሹ መድረክ አለው፤ አትሮኖሱ የተዘረጋውና መጽሐፉ የተገለጠው…
Saturday, 19 August 2017 12:51

ጨው በረንዳ

Written by
Rate this item
(8 votes)
 በአጓጉል ጨዋታዎች ላይ መሆናችንን የሚያስጠነቅቀን ወግዱ፣ ልብ አድርጉ፣ አን ስድ፣ አን ወሽካታ የሚል የለመድነው የዘይነባ ሰኢድ ድምጽ ነው፡፡ ጉፍታዋን ተከናንባ እህል ከእንክርዳድ እየለየች፣ ዐይኖቿን ወደምንጫወትበት እየሰደደች፣ ዋልጌነታችንን በተግሳጽ ትከረክማለች፡፡ እንግሊዝኛ መምህራችን፤ Unconditional, uncountable, unbeatable እያለ ሲያስተምረን፣ አን ባለጌ፣ አን ስድ፣…
Rate this item
(11 votes)
Saturday, 25 March 2017 12:42

“የቡና ቤት ሥዕሎችና …”

Written by
Rate this item
(6 votes)
 አንድ ቡና ቤት ውስጥ ግድግዳው ላይ የተሣለ ነው፡፡ ሰውዬው በአንበሳው ላይ ይነጣጥራል። በሰውዬውና በአንበሳው መካከል ጅረት አለ። አዳኙን እግሩ ቀጥ እንዳለ ስታዩት ሣሩ ላይ ተኝቷል ብላችሁ ታስባላችሁ፡፡ ነገር ግን መሆን አለበት ብላችሁ ስለምትገምቱ ነው እንጂ ሥዕሉ ላይ የሚታየው በሣሩ ላይ…
Page 10 of 16