ባህል
“ደንቡን መተላለፍ ከ2ሺ ብር እስከ አንድ ሚሊዮን ብር ያስቀጣል!” አዲስ አበባ ለመመስረቷ ምክንያት ከሆኗት ወሳኝ ምክንያቶች መካከል ማራኪና ተስማሚ ውበቷ እንዲሁም የተፈጥሮ ሃብቷ ይጠቀሳሉ፡፡ ከእነዚህ የተፈጥሮ ጸጋዎች መካከል ደግሞ ዓመቱን ሙሉ ይፈሱ የነበሩ ንጹህ ወንዞቿ ይገኙበታል፡፡ በጊዜ ሂደት ከህዝብ ቁጥር…
Read 213 times
Published in
ባህል
“ጥራቱ የወረደ ምርት ወደ ገበያ እንዲገባ በጭራሽ አንፈቅድም” በመዲናችን አዲስ አበባ ህገ-ወጥነትን በዘላቂነት ለመቆጣጠር ስለተቋቋመው የገበያ ማረጋጋትና ህገ ወጥ ንግድ ቁጥጥር ግብረ-ሃይል የከተማዋ ምክትል ከንቲባ እና የአዲስ አበባ ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ ሲያስረዱ፤ ግብረ ሀይሉ ሰፋ ያሉ…
Read 310 times
Published in
ባህል
በአገራችን አዲስ አበባ የተገነባው ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን እና የኮንቬንሽን ማዕከል ከቱሪዝም ገቢ በተጨማሪም፣ የኤግዚቢሽንና የጉባኤ ማዕከል በርካታ ጥቅሞችን ያበረክታል። በዙሪያው የቢዝነስና የስራ ዕድሎችን የሚያስፋፋ፣ የእድገትና የብልጽግና ግንኙነቶችን የሚፈጥር የኢኮኖሚ መነሃሪያ (Hub) በመሆን ያገለግላል። ባሕላዊ፣ ጥበባዊና ማኅበራዊ ፋይዳዎችን የሚያበራክትም ነው -…
Read 476 times
Published in
ባህል
“ይህ በየቦታው ሊነገር የሚገባ ድንቅ ታሪክ ነው”በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘውና በተለምዶ ዋንዛ ሰፈር እየተባለ ይጠራ የነበረው መንደር አሁን አዲስ ስያሜ አግኝቷል - ”የበጎነት“ መኖሪያ መንደር የሚል፡፡ ስያሜውን ያገኘው ደግሞ በከተማዋ በስፋት እየተለመደ በመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ ቀና ልብ…
Read 540 times
Published in
ባህል
“ይህ በየቦታው ሊነገር የሚገባ ድንቅ ታሪክ ነው”በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘውና በተለምዶ ዋንዛ ሰፈር እየተባለ ይጠራ የነበረው መንደር አሁን አዲስ ስያሜ አግኝቷል - ”የበጎነት“ መኖሪያ መንደር የሚል፡፡ ስያሜውን ያገኘው ደግሞ በከተማዋ በስፋት እየተለመደ በመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ ቀና ልብ…
Read 457 times
Published in
ባህል
#በዛሬዋ_ዕለት ከ 88 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን በአብርሃም ደቦጭ እና ሞገስ አስገዶም መሪነት በኢጣልያኑ የጦር አዛዥ ጄነራል ግራዚያኒ ላይ በቦንብ ያደረጉት የግድያ ሙከራ ምክንያት የኢጣሊያን ወታደሮች በቂም በቀል በመነሳት በሺዎች የሚቆጠሩ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ለ 3 ተከታታይ ቀናት…
Read 555 times
Published in
ባህል