ባህል

Rate this item
(0 votes)
“እኩል ምላሽ አትስጪኝ/ጠኝ! ፣ ታደገልኝ! ፣ አሁንማ ተደረሰ! ኡፍ….ኡፍ.. “ የሚለው ታዳጊ ልጆች ያላቸው ወላጆች፣ ከልጆቻቸው ጋር ያለውን አለመግባባት ከሚገልጹበት ንግግር መካከል ይገኝበታል፡፡ እድገትን መገንዘብታዳጊዎችን የምናይበት አመለካከት (Attitude) ከእነርሱ ጋር ያለንን ግንኙነት ይወስናል፡፡ እድገታቸውን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ የልጆች አእምሮ እንደ ደህንነት…
Rate this item
(1 Vote)
• ኮንሶዎች በኮሪደር ልማቱ አሻራቸውን እያስቀመጡ ነውየተፈጥሮ ሃብት ልማትን ለመጠበቅ ፈታኝ የሆነውን መልከዓ ምድር በእርከን ስራ ለእርሻ ያዋሉትና ተፈጥሮን ተንከባክበው በትውልድ ቅብብሎሽ ያቆዩት የድንቅ ባህል ባለፀጋዎች ናቸው፤ የኮንሶ ማህበረሰቦች፡፡ ህይወታቸው በእጅጉ ከተፈጥሮ ጋር የተቆራኘው የኮንሶ ማህበረሰቦች፤ ተፈጥሮን በመጠበቅና በመንከባከብ ይታወቃሉ፡፡…
Rate this item
(0 votes)
 “ደንቡን መተላለፍ ከ2ሺ ብር እስከ አንድ ሚሊዮን ብር ያስቀጣል!” አዲስ አበባ ለመመስረቷ ምክንያት ከሆኗት ወሳኝ ምክንያቶች መካከል ማራኪና ተስማሚ ውበቷ እንዲሁም የተፈጥሮ ሃብቷ ይጠቀሳሉ፡፡ ከእነዚህ የተፈጥሮ ጸጋዎች መካከል ደግሞ ዓመቱን ሙሉ ይፈሱ የነበሩ ንጹህ ወንዞቿ ይገኙበታል፡፡ በጊዜ ሂደት ከህዝብ ቁጥር…
Rate this item
(1 Vote)
“ጥራቱ የወረደ ምርት ወደ ገበያ እንዲገባ በጭራሽ አንፈቅድም” በመዲናችን አዲስ አበባ ህገ-ወጥነትን በዘላቂነት ለመቆጣጠር ስለተቋቋመው የገበያ ማረጋጋትና ህገ ወጥ ንግድ ቁጥጥር ግብረ-ሃይል የከተማዋ ምክትል ከንቲባ እና የአዲስ አበባ ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ ሲያስረዱ፤ ግብረ ሀይሉ ሰፋ ያሉ…
Rate this item
(1 Vote)
በአገራችን አዲስ አበባ የተገነባው ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን እና የኮንቬንሽን ማዕከል ከቱሪዝም ገቢ በተጨማሪም፣ የኤግዚቢሽንና የጉባኤ ማዕከል በርካታ ጥቅሞችን ያበረክታል። በዙሪያው የቢዝነስና የስራ ዕድሎችን የሚያስፋፋ፣ የእድገትና የብልጽግና ግንኙነቶችን የሚፈጥር የኢኮኖሚ መነሃሪያ (Hub) በመሆን ያገለግላል። ባሕላዊ፣ ጥበባዊና ማኅበራዊ ፋይዳዎችን የሚያበራክትም ነው -…
Rate this item
(2 votes)
“ይህ በየቦታው ሊነገር የሚገባ ድንቅ ታሪክ ነው”በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 የሚገኘውና በተለምዶ ዋንዛ ሰፈር እየተባለ ይጠራ የነበረው መንደር አሁን አዲስ ስያሜ አግኝቷል - ”የበጎነት“ መኖሪያ መንደር የሚል፡፡ ስያሜውን ያገኘው ደግሞ በከተማዋ በስፋት እየተለመደ በመጣው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ ቀና ልብ…
Page 1 of 96