ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 02 November 2019 12:39
‹‹አሥራ ስድስቱን ዝንጀሮዎች ባንድ ጥይት ሰፋኋቸው›› ቢለው፤ ‹‹እኔን የገረመኝ ያንተ አገር ዝንጀሮዎች አሰላለፍ ነው!›› አለው
Written by Administrator
‹‹ታመመ ቢሏቸው አንበሳ ባለበት ሊጠይቁት ሄዱ የምድር ሁሉ አራዊትይሄንኑ ሰምታ የጦጣ ብልጣ - ብልጥ ሳትጠይቀው ቀረች ሳትገባ ወደ ውስጥ ለምን ብለው ቢሏት መለሰች ጦጢቷ የገቡት ሳይወጡ ጉዱ ሳይጣራ ቀኑም ሆነ ሌቱ እንዴት ብዬ እጄን ልስጥ እስከ ማዕሌቱ አራዊቱ ለአንበሳ ያላቸው…
Read 11479 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 26 October 2019 11:50
‹‹ወይ አያ እገሌ፤ ጉድ አደረገኝ ትርፉን ነግሮ መከራውን ሳይነግረኝ!!››
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን የቆላና የደጋ ገበሬዎች ነበሩ፡፡ ሁለቱም በችግርና በጉስቁልና ሲኖሩ ሳለ፣ አንድ ቀን አንደኛው፣ ሳር ቤቱን ትቶ፣ ቆርቆሮ ቤት ቀየረ፡፡ አጥሩም በአዲስ መልክ ታጠረ፡፡ የጥንት ግጥም የሚቀጥለውን ይላል፡-አልኩሃ ምን ትሆን? እኔም እናትህ ነኝ አንተም ልጄ ብትሆን ይቺን ጨቅላ መጽሐፍ…
Read 11690 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 October 2019 12:22
‹‹እናትሽን አትውደጅ ለዘጠኝ ወር ዕድሜ ተሸክሜሻለሁ እስከ ዘላለሜ››
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ዕብድና አንድ ለማኝ በጓደኝነት ይኖሩ ነበር፡፡ መተሳሰባቸው፣ መተጋገዛቸው እጅግ ያስቀና ነበር፡፡ መሀላቸው፣ ‹‹አደራ እንዳንከዳዳ›› የሚል ነበር፡፡ ሰንብቶ ሰንብቶ ለማኙ በብርድ በሽታ ታሞ ሞተ፡፡ ዕብዱ የለማኙን አስከሬን በሰሌን ጠቅልሎ ወደ መቃብር ቦታው ይዞት ሄደ። እንዳጋጣሚ ወደ አሥራ…
Read 10169 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 October 2019 12:13
ጉዞህ የዓመት ዕቅድ ከሆነ፣ ጤፍ ዝራ ጉዞህ የአምስት ዓመት ከሆነ፣ ባህር ዛፍ ትከል ጉዞህ የዘለዓለም ከሆነ፣ ልጅህን አስተምር
Written by Administrator
አህያና ውሻ አንድ ቀን ተገናኝተው፣ ስለ አሳለፉት ሕይወት ይወያያሉ፡፡አህያው - ‹‹የእኔ ሕይወት፣ ዘለዓለም ዓለሙን ጀርባን የሚያጎብጥ የሸክምና የልፋት መከራ ነበር›› አለ፡፡ውሻም - “የእኔ ሕይወት ደግሞ ሁሌ ሌሊቱን ያለ እንቅልፍ መጮህ ነው፡፡ ባለቤቶቹ ተኝተው፣ ‘ይሄ ውሻ እኮ ተኝቶ ያዘርፈኛል’ እያሉ እያሙኝ…
Read 9842 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሁለት ታሪኮች አሉ፡፡ ተመሳሳይም የሚለያዩም፡፡ አንደኛው የቡልጋሪያውያን ጋቭሮቮዎች ታሪክ ነው፡፡ ሁለተኛው የኢትዮጵያውያን ታሪክ ነው፡፡የቡልጋሪያው ታሪክ እንዲህ ነው፣ በስግብግነታቸው ይታወቃሉ ከሚባሉት ጋቭሮቮዎች አንደኛው ብዙ ብርቱካን ይዞ እየበላ ወደ ሠፈሩ ይመጣል፡፡ የመንደር ጓደኞቹም ዘመዶቹም ብርቱካን መብላቱን አይተዋል፡፡ ከእነሱም መካከል ብርቱካን ያላቸው አሉ፡፡…
Read 7928 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ባልና ሚስት ነበሩ፡፡ አንድ ትንሽ ልጅ ነበራቸው:: በአብዛኛው ልጃቸውን ሲያስፈራሩ፡-‹‹ዋ! ለጅቡ ነው የምንሰጥህ!›› ይሉታል፡፡ ጅብ ከውጪ ሆኖ ያዳምጣል፡፡እናትና አባት ልጃቸውን አባብለው፣ አረጋግተው አስተኙት፡፡ቆይተው አያ ጅቦ መጣ፡፡‹‹እንዴት ነው የልጁን ነገር ምን ወሰናችሁ?››ቤተሰብ ልጁን አቅፎ ለጥ ብሏል፡፡ ማንም…
Read 10341 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ