ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ልዑል ከቤተ መንግስት ራቅ ብሎ ወደ ሚገኝ አንድ ትልቅ ጫካ ሄዶ፣ አደን ሲያድን ውሎ በፈረሱ ወደ ቤተ መንግስት ሲመለስ፣ አንድ ባላገር ያገኛል፡፡ ባላገሩ ልዑሉ ማን እንደሆነ አያውቅም ነበርና አንዳችም እጅ ሳይነሳ፣ ሰላምታም ሳይሰጥ ዝም ብሎ መንገዱን ይቀጥላል፡፡ ልዑልም የባላገሩ…
Read 13622 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ንጉስ ፈላስፋቸውን ጠርተው እንዲህ አሉት።“ሶስት ልጆች አሉኝ። የትኛው የተሻለ እንደሆነ ግን አላውቅም። እስኪ የእውቀታቸውን ልክ የሚያሳይ ጥያቄ ጠይቅልኝና ልኬታቸውን ልወቅ” ሲሉ አማከሩት። ፈላስፋውም፡- “እሺ ንጉስ ሆይ! አንድ አይነት ጥያቄ እጠይቃችኋለሁ፤ ከዚያም መልሶቻቸውን እናወዳድራለን” አላቸው። በዚሁ ስምምነት…
Read 13857 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን የሀገራችን ገጣሚ እንዲህ ብሎ ገጥሞ ነበር። ሚሚዬንም ጠየኳት፡-ሁልጊዜ አረንጓዴ ለምለም ፍቅር አለ ትወጃለሽ ሚሚ ይህን የመሰለ?ወይስ ያዝ ለቀቅ ጭልጥ አንዴ መጥቶአፍ ጠራርጎ መሄድ ያገኙትን በልቶሚሚዬ እንዲህ አለች፡-ሳስቃ መለሰች“የምን እኝኝ ነው እድሜ ልክ ከአንድ ቋሚ ፍቅር ይቅር ለብ…
Read 13560 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ የንጉስ አጫዋች፣ ንጉሱንና ንግስቲቱንእያጫወተ ሳለ፣ መልአከ ሞት መጥቶ ትኩር ብሎ ተመልክቶት አለፈ።ድንክዬው የንጉስ አጫዋች በጣም ተጨነቀ።ንጉስና ንግስቲቱ ባረፉበት አልጋቸው ላይ መኝታ ቤታቸውን ለሄዶአንኳኳ።“ማነው” አለች ንግስቲቱ“እኔ የንጉስ አጫዋቹ ድንክዬ ነኝ”“ምን ቸግሮህ ነው” ግባና አስረዳን ? ? ?“ንጉስ…
Read 13027 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የተረት - አባት የሆነው ኤዞፕ እንዲህ ይለናል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላዎች ተመካከሩና መልዕክተኞች ወደ በጐች ላኩ፡፡የተኩላዎቹ ልዑካን እበጐች መንደር ደረሱ፡፡ በጐች ተኩሎች መጡብን ብለው ተሸሸጉ፡፡አድፍጠው ጋጣቸው ውስጥ አድብተው ተቀመጡ፡፡ ተኩሎቹ ግን ረጋ ብለው፣ አደብ ገዝተው፤“በጐች አትደናገጡ” “እንደምና ዋላችሁ” አሉ፡፡“ለድርድር ነው የመጣነው”…
Read 14797 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ታሪክ ጊዜው እጅግ ሲርቅ ተረት ይሆናል፡፡ በጥንት ዘመን አንድ ሮማዊ ጀግና ወታደር ነበር ይባላል፡፡ አያሌ ጦርነቶችን በአሸናፊነት ተወጥቷል፡፡ አብዛኛውን ህይወቱን በጦር ሜዳ ስላሳለፈ በአካል የሚያውቀው ሰው የለም፡፡ ዝናው ግን በሰፊው ይወራል፡፡ አንድ ጊዜ ታዲያ አጠቃላይ ምርጫ በሀገሪቱ ሲካሄድ፣ ያ…
Read 10208 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ