ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 March 2025 12:06
አፈኛ ሴት፤ የአምስት ዳኛ ሚስት ነኝ፤ ትላለች (አዋቄ ሞሽሪያ ተ እቸሹ እራሻ መቾ ገውሱ) - ወላይታ ተረት
Written by Administrator
አንዳንድ ተረቶች በአንድ ወቅት አልደመጥ ሲሉ፣ በሌላ ወቅት ተደግመው መነገራቸው ግድ ይሆናል፡፡ የሚከተለውም እንደዚያው ነው፡፡ ከእለታት አንድ ቀን ሦስት አህዮች በጠፍ ጨረቃ ሰፊ መስክ ላይ እየጋጡ ሳሉ፤ ሦስት ጅቦች የሚበላ ፍለጋ ሲዘዋወሩ ያገኙዋቸዋል፡፡ ጅቦቹ ገርሟቸዋል፡፡ አንደኛው ጅብ፤ “እነዚህ አህዮች እንዴት…
Read 744 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ ጅቦ አራት ልጆቹን ማለትም መዝሩጥን፣ ማንሾለላን፣ ድብልብልንና ጣፈጦን ይዞ በሌሊት መንገድ ይሄዳሉ፡፡ እየተጓዙ ሳለ ድንገት ከቤቷ የወጣች አህያ ያገኛሉ፡፡ይሄኔ አባት ጅብ፤“ልጆቼ ሆይ! እንግዲህ እኔ በጣም አርጅቻለሁና፣ ይቺን አህያ እኔ ነኝ የምበላት! እናንተ ራቅ ራቅ ብላችሁ ትጠብቁኛላችሁ”…
Read 639 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 08 March 2025 21:16
አውራ - ዶሮ ፈረስን ረግጦ፤ “እርግጫ ከኔ ተማር!” አለው -የኦሮምኛ ተረት-
Written by Administrator
አንድ የፈረንጆች ተረት አለ፡፡በማፍቀር ዕድሜ ላይ ያሉ ጐረምሶች፤ “የት ሄደን ነው ራት የምንገባበዘው?” ሲባባሉ፤ አንደኛው፤“ኦሽን-ቪው ሆቴል እንሂድ” አለ“ለምን?” ሲሉት፤“እዚያ ቆንጆ ቆንጆ፣ የሚታዩ ኮረዶች አሉ!” አለ፡፡ሁሉም ተስማሙና ሄደው በርቸስቸስ ሲሉና ሴት ሲያጫውቱ አመሹ፡፡ይህ በሆነ ከአሥር ዓመት በኋላ እንደዚሁ ተገናኙ፡፡ “የት እናምሽ?”…
Read 837 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(የሚጬነ ከናስ አቻ ቦታ እሜስ ዴሬቄነ ኩቶስ አይፌ ዞኡዋ እሜስ) የወላይታ ተረት ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ደቃቃ ጥንቸል፤ እህል ውሃ ፍለጋ በጫካ ውስጥ ስትዘዋወር፤ አንድ ዝንጀሮ ታገኛታለች፡፡ ጥንቸሏ ግዙፍ ስላልሆነች በየቅጠላ ቅጠሉ ውስጥ እየተሹለከለከች መሄድ እንደምትችል ዝንጀሮ ያውቃል፡፡ ሆኖም አንድ…
Read 868 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በሞንጎላውያን አፈ-ታሪክ ውስጥ የሚከተለው አንድ ታዋቂ ተረት ይገኛል፡፡ “ስለ ዓለም ዕጣ-ፈንታ ሦስት የተለያዩ አስተሳሰቦች አሉ፡፡ የመጀመሪያው የሳንሳ ግልባጭ መኪና (crane) አስተሳሰብ ነው፡፡ እንግዲህ ይህ መኪና በወንዝ ውስጥ ባሉ ቋጥኝ ድንጋዮች መካከል እንዴት በቀላሉ ያለሀሳብ እንደሚሄድ አይታችኋል፡፡ ጭንቅላቱን ሽቅብ አያጎነ እንደገና…
Read 910 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ ልዑል ከቤተ-መንግስት ራቅ ብሎ ወደሚገኝ አንድ ትልቅ ጫካ ሄዶ አደን ሲያድን ውሎ ወደ ቤተ-መንግሥቱ ሲመለስ አንድ ባላገር ያገኛል፡፡ ባላገሩ ልዑሉ ማን እንደሆነ አያውቅም ነበርና አንዳችም እጅ- ሳይነሳ፣ ሰላምታም ሳይሰጥ ዝም ብሎ መንገዱን ይቀጥላል፡፡ ልዑሉም የባላገሩ ነገር ገርሞት፣“ሰማህ ወይ ወዳጄ፣…
Read 866 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ