አበዳሪ ተቋም በማጣት ለረጅም ጊዜ የተንገላቱ ደንበኞችን የብድር አቅርቦት በአጭር ጊዜ በማስተካከል ትላንት ሚያዝያ 25 ቀን 2016 ዓ.ም መኪኖችን አስረክቧል::
ካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር ከግዙፉ የመኪና ገጣጣሚ አክሎክ ሞተርሰ ጋር ባለው ስምምነት መሰረት ከጠቅላላ 1 ሺ 20 መኪኖች ውስጥ በመጀመሪያው ዙር 20 መኪኖችን ለተበዳሪዎች አቅርበዋል:: በቀጣይም ለበርካታ አባላቶቹ ብድር ለማቅረብ ዝግጅቱን አጠናቋል::
Saturday, 04 May 2024 09:47
ኦክሎክ ሞተርስ ከካፒታል የገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ.የተ. የህብረት ስራ ማህበር ጋር በመሆን መኪኖችን ለተበዳሪዎች አስረከቡ::
Written by Administrator
Published in
ንግድና ኢኮኖሚ