መግቢያው በነፃ!
"አቦ ሰም" ተውኔት በነፃ ለታደሚያን ይቀርባል!
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአምስተኛ ዓመት የቴአትር ጥበባት ተማሪዎች "አቦ ሰም" በሚል ርዕስ ተውኔት አዘጋጅተዋል። የተውኔቱ ደራሲና አዘጋጅ መቅደላዊት አሰፋ ስትሆን ይህም ተውኔት ሰኞ ሚያዚያ 7 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:30 ጀምሮ ስድስት ኪሎ በሚገኘው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ይቀርባል።
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና