Sunday, 14 April 2024 00:00

"አቦ ሰም" ተውኔት በነፃ ለታደሚያን ይቀርባል!

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

መግቢያው በነፃ!

"አቦ ሰም" ተውኔት በነፃ ለታደሚያን ይቀርባል!

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአምስተኛ ዓመት የቴአትር ጥበባት ተማሪዎች "አቦ ሰም" በሚል ርዕስ ተውኔት አዘጋጅተዋል። የተውኔቱ ደራሲና አዘጋጅ መቅደላዊት አሰፋ ስትሆን ይህም ተውኔት ሰኞ ሚያዚያ 7 2016 ዓ.ም ከምሽቱ 12:30 ጀምሮ ስድስት ኪሎ በሚገኘው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ይቀርባል።

Read 520 times