Tuesday, 20 February 2024 06:35

87ኛው የየካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን እየተከበረ ነው

Written by 
Rate this item
(1 Vote)
87ኛውን የካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ ቀንን በማስመልከት በሰማእታት ሀዉልት የአበባ ጉንጉን አኑረናል።
ዘላለማዊ ክብር ለጀግኖች ሰማእታት!
የ87ኛው የየካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ ቀንን ለማሰብ ነው የአበባ ጉንጉን ያኖሩት።
ከንቲባ አዳነች በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ኢትዮጵያ የዛሬ መልክና ቅርፅ የያዘችው የቀደምት አባቶቻችን በከፈሉት በደምና አጥንት ዋጋ ነው ብለዋል ።
ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን በበኩላቸው፤ ከ87 ዓመት በፊት በፋሽስት ጣሊያን በግፍ በተፈፀመው ጭፍጨፋ ሕይወት ያጡ ሰማዕታትን ስናስብ፤ የባለፈውን ታሪክ ብቻ በመዘከር ሳይሆን ያሁኑ ትውልድ ከጀግኖች አባቶች እንዲማር ለማድረግ ጭምር ነው ሲሉ ተናግረዋል ።
Read 925 times Last modified on Tuesday, 20 February 2024 06:59