Saturday, 10 February 2024 10:25

“መንግሥት እና የሕዝብ አስተዳደር” ላይ ዛሬ ውይይት ይካሔዳል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

የዛሬ 100 ዓመት በነጋድራስ ገብረሕይወት ባይከዳኝ በተጻፈው “መንግሥት እና የሕዝብ አስተዳደር” መጽሐፍ ላይ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከልና ተወዳጅ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን  

የሚያስተባብሩት ውይይት እንደሚካሔድ፣ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነጥበባት ማዕከል አስታወቀ፡፡
ዛሬ ከቀኑ 8፡00  ጉለሌ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ በሚገኘው ማዕከል በሚደረገው ውይይት ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገዳ ጋር ቆይታ የሚኖር ሲሆን፤ ውይይቱን ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ እንደሚመሩት ለማወቅ ተችሏል፡፡



Read 568 times