ነጻ የትራኮማ እና የአይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል!!
ኤችሲፒ የተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ከእዩ ክሊኒክ ጋር በመተባበር በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከጥቅምት 22/2016 ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት የትራኮማ እና የአይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ህክምና በነጻ ይሰጣል።
በመሆኑም ማንኛውም ችግሩ ያለበት ዜጋ በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተገኝቶ የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆን ጥሪ እናቀርባለን!
Worabe Comprehensive Specialized Hospital!!!!!
Published in
ዋናው ጤና