ቴዎድሮስ ፍቃድ ፅፎት ተስፋዬ ክንፈ ያዘጋጀውን “አብሮ-አበድ” የ90 ደቂቃ ፊልም እንደሚያስመርቅ ነገ እና ሰኞ እንደሚያስመርቅ ቲዲ ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ በአንዲት የአዕምሮ ሕመምተኛ ወጣት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው ፊልሙ፡፡
ለመስራት ስድስት ወራት የፈጀው ድራማ ፊልም፤ ነገ በ8፣ በ10 እና በ12 ሰዓት በአዲስ አበባና በክፍላተ ሀገር ከተሞች የሚመረቅ ሲሆን ሰኞ በ11 ሰዓት በዋነኝነት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ይመረቃል፡፡
በፊልሙ ላይ ማህሌት ሹመቴ፣ ሞገሥ ቸኮል፣ ጆሴፍ ዳንኤል፣ ቴዎድሮስ ፍቃዱ፣ ኤደን በርሁ፣ ኤልያስ ተስፋዬ፣ ገናናው አለሙና ሌሎችም ተውነውበታል፡፡
ቴዎድሮስ ፍቃድ ፅፎት ተስፋዬ ክንፈ ያዘጋጀውን “አብሮ-አበድ” የ90 ደቂቃ ፊልም እንደሚያስመርቅ ነገ እና ሰኞ እንደሚያስመርቅ ቲዲ ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ በአንዲት የአዕምሮ ሕመምተኛ ወጣት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው ፊልሙ፡፡ ለመስራት ስድስት ወራት የፈጀው ድራማ ፊልም፤ ነገ በ8፣ በ10 እና በ12 ሰዓት በአዲስ አበባና በክፍላተ ሀገር ከተሞች የሚመረቅ ሲሆን ሰኞ በ11 ሰዓት በዋነኝነት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር ይመረቃል፡፡ በፊልሙ ላይ ማህሌት ሹመቴ፣ ሞገሥ ቸኮል፣ ጆሴፍ ዳንኤል፣ ቴዎድሮስ ፍቃዱ፣ ኤደን በርሁ፣ ኤልያስ ተስፋዬ፣ ገናናው አለሙና ሌሎችም ተውነውበታል፡፡