እናት የማስታወቂያ ድርጅት ከጎተ ኢንስቲትዩትና ከወዘመክር ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ ‹‹ለወገንና ለአገር ክብር፣ ሜጀር ጀነራል መርዕድ ንጉሴ እና ኢትዮጵያ›› በተሰኘውና በሜጀር ጀነራል መርዕድ ንጉሴ የውትድርና ሕይወትና ሥራ ላይ በሚያተኩረው መጽሐፍ ላይ በኢትዮጵያ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት የፍልስፍና ምሁሩ ዳኛቸው አሰፋ (ዶ/ር) ሲሆኑ ፍላጎት ያለው በውይይቱ ላይ እንዲሳተፍ አዘጋጁ ጋብዟል፡፡
Saturday, 05 October 2019 00:00
‹‹ለወገንና ለአገር ክብር›› መጽሐፍ ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና