ጨለማ
ጨለማዬ
ነውሬን ሸክፎ
እርቃኔን አቅፎ
ሸሽጎ ደብቆ
አኑሮኝ ነበረ
ግና
ብርሀን ይሉት ጠላት
በጨለማዬ ላይ ብርሀኑን አብርቶ
ይኸው ጉድ ሆኛለሁ
ገመናዬ ሁሉ አደባባይ ወጥቶ፡፡
(ዳዊት ጸጋዬ)
Published in
የግጥም ጥግ
ጨለማ
ጨለማዬ
ነውሬን ሸክፎ
እርቃኔን አቅፎ
ሸሽጎ ደብቆ
አኑሮኝ ነበረ
ግና
ብርሀን ይሉት ጠላት
በጨለማዬ ላይ ብርሀኑን አብርቶ
ይኸው ጉድ ሆኛለሁ
ገመናዬ ሁሉ አደባባይ ወጥቶ፡፡
(ዳዊት ጸጋዬ)