ሚዩዚክ ሜይዴይ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር፣ ነገ ከቀኑ 8፡00 ጀምሮ በብሄራዊ ቤተ መፃህፍትና ቤተመዛግብት ኤጀንሲ አዳራሽ፣ በአለቃ ዘነበ እና በአለቃ ወልደማሪያም በተፃፉ የአፄ ቴዎድሮስ ዜና መዋዕሎች ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡ ለውይይቱ የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት ገጣሚና ደራሲ ይታገሱ ጌትነት ሲሆን በዝግጅቱ ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት ያለው ሁሉ እንዲሳተፍ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ጋብዟል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና