Saturday, 29 July 2017 12:22

‹‹አንድ ሐሙስ›› የግጥም መድበል ለንባብ በቃ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

   የእውቋ ገጣሚ ረድኤት ተረፈ ወጋየሁ ‹‹አንድ ሐሙስ›› የተሰኘ የግጥም ስብስብ መፅሀፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ በአገር ፍቅር ዙሪያ የሚያጠነጥኑ 52 ግጥሞችን የያዘው መድበሉ በ108 ገፆች ተመጥኖ በ47 ብርና በ20 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡
ገጣሚዋ ከዚህ ቀደም ከሌሎች ገጣሚዎች ጋር ‹‹መስቀል አደባባይ›› የተሰኘ የግጥም መፅሀፍ በጋራ ያሳተመች ሲሆን በአሁኑ ወቅት በሸገር ኤፍኤም የሚተላለፈው ‹‹አደረች አራዳ›› የሬዲዮ ሾው አዘጋጅ ናት፡፡ ገጣሚዋ በቅርቡ በብሔራዊ ቴአትር እየታየ በሚገኘው “ሲራኖ” የተሰኘ ትያትር ላይ እየተወነችም ትገኛለች፡፡

Read 1042 times