በደራሲ ጋዜጠኛና መምህር የኑስ መሐመድ የተዘጋጀው ‹‹አማርኛ ሰዋሰው እና ሥነ ፅሁፍ›› የተሰኘ
በአማርኛ ሰዋሰው፣ በስነ-ፅሁፍ አለባውያንና መሰል ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥነው መፅሀፍ ዛሬ ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በራስ ሆቴል ይመረቃል፡፡
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ደራሲያን፣ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የሚታደሙ ሲሆን በመፅሀፉ ላይ ዳሰሳ እንደሚካሄድና የስነ - ፅሁፍ ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን እንደሚያቀርቡ ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና