በአማረች ጎሹ የተዘጋጀው “ገዥነት” የተሰኘ አዲስ መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መፅሀፉ በዋናነት ፍልስፍናዊ፣
ስነ- ልቦናዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያጠነጥናል ተብሏል፡፡ በ110 ገፆች የተቀነበበው መፅሐፉ፤ በ40 ብር
ለገበያ መቅረቡም ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአማረች ጎሹ የተዘጋጀው “ገዥነት” የተሰኘ አዲስ መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ፡፡ መፅሀፉ በዋናነት ፍልስፍናዊ፣
ስነ- ልቦናዊና ማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ያጠነጥናል ተብሏል፡፡ በ110 ገፆች የተቀነበበው መፅሐፉ፤ በ40 ብር
ለገበያ መቅረቡም ታውቋል፡፡