በቀድሞው የቢቢሲ ጋዜጠኛ ኪት ባወርስ ተጽፎ በሻማ ቡክስ የታተመው “Imperial Exile” የተሰኘ መፅሐፍ ትላንት ምሽት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ተፈሪ መኮንን አዳራሽተመረቀ፡፡ መጽሐፉ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ከ1936-40በእንግሊዝ አገር ያሳለፉትን የስደት ህይወት እንዲሁም ወደ አገራቸው የተመለሱበትን ሁኔታያስቃኛል ተብሏል፡፡ በ260 ገፆች የተሰናዳው መጽሐፉ፤በ270 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡