Saturday, 20 February 2016 08:51

“Gada system፡ A blue print for Democracy” ዘጋቢ ፊልም ተመረቀ

Written by 
Rate this item
(2 votes)

   በየውብዳር አንበሴ ተጽፎ የተዘጋጀውና የገዳ ስርዓት ከዘመናዊ ዲሞክራሲ ጋር ያለውን አንድነት የሚያስቃኘው “Gada System፡ A blue Print for Democracy” የተሰኘው ዘጋቢ ፊልም፤  ከትላንት በስቲያ ምሽት በኦሮሞ ባህል ማዕከል ተመረቀ፡፡ የ38 ደቂቃ ርዝመት ያለውና በተስፋዬ  ፊልም ፕሮዳክሽንና ፕሮሞሽን የተሰራው ዘጋቢ ፊልም ቀረፃው በጉጂ ዞን የተካሄደ ሲሆን በገዳ ስርዓት ስር ያሉ ህዝቦች ዲሞክራሲን እንዴት እንደሚተገብሩ በስፋት ያስቃኛል ተብሏል፡፡ በምርቃቱ ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የአካባቢው ህዝብ ተወካዮችና የባህልና ቱሪዝም ሃላፊዎች  እንደተገኙ አርቲስት ተስፋዬ ማሞ ተናግሯል፡፡

Read 1656 times