Saturday, 17 October 2015 11:27

በ“ሠረገላ ታቦር” መፅሐፍ ላይ ነገ ውይይት ይደረጋል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

    ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ፣ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ “ሠረገላ ታቦር” በተሰኘው መፅሃፍ ላይ ውይይት ያካሂዳል፡፡ በብሔራዊ ቤተ መፃህፍት እና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ የስብሰባ አዳራሽ በሚካሄደው ውይይት ላይ የመፅሐፉ ደራሲ መሪ ራስ አማን በላይ እና በአ.አ.ዩ የታሪክ ተመራማሪና መምህር የሆኑት አቶ አበባው አያሌው፤ለውይይት የሚሆን የመነሻ ሃሳብ ያቀርባሉ ተብሏል፡፡ ማንኛውም የሥነጽሁፍ አፍቃሪ በውይይቱ ላይ መሳተፍ እንደሚችል አዘጋጁ አስታውቋል፡፡

Read 2945 times