አቢሲኒያ የስነ - ጥበብ ማሰልጠኛ ተቋም ከኢትዮጵያ ሰዓሊያንና ቀራፂያን ማህበር ጋር በመተባበር ለአንጋፋው ሰዓሊና መምህር ወርቁ ማሞ የክብር መግለጫ የምስጋና ምሽት ያዘጋጀ ሲሆን፤ ከነገ በስቲያ ከቀኑ 11፡30 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቴአትር ፕሮግራሙ ይካሄዳል፡፡
በዚህ የክብርና የምስጋና መግለጫ ፕሮግራም ላይ መምህር ወርቁን የሚዘክሩና ለእርሳቸው ክብር የተሰናዱ ዝግጅቶች ለታዳሚዎች እንደሚቀርቡ ለማወቅ ተችሏል፡፡
Saturday, 10 October 2015 16:45
ለሰዓሊ ወርቁ ማሞ የክብርና የምስጋና ፕሮግራም ይካሄዳል
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና