Saturday, 05 September 2015 10:13

“እንጀራ ከመከራ” ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(2 votes)

 ጋዜጠኛ የደስደስ ተስፋ በቅርቡ ያሳተመው “እንጀራ ከመከራ” የተሰኘ የግጥም መድበል በዛሬው ዕለት ከቀኑ 9 ሰዓት በሀገር ፍቅር ትንሿ አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በ72 ገፆች የተቀነበበው መድበሉ፤ በ25 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 2255 times