Saturday, 01 August 2015 14:11

“የአሥመራው ታዳኝ” ነገ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ነፃነት ኪዳነማርያም የተፃፈው “የአሥመራው ታዳኝ” የተሰኘ ታሪካዊ ልብወለድ መፅሃፍ በነገው ዕለት ከጠዋቱ 3 ሰዓት ላይ መስቀል አደባባይ በሚገኘው ኢዮሐ ሲኒማ ይመረቃል፡፡ የመፅሀፉ ዋጋ 60 ብር እንደሆነ ታውቋል፡፡ ደራሲው ከዚህ ቀደም “ዋሻው” የተሰኘ ለአገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የአኒሜሽን ፊቸር ፊልም ሰርቶ ለተመልካች ማቅረቡ ይታወሳል፡፡  

Read 1260 times