Saturday, 04 July 2015 11:00

“ተምሳሌት” መጽሔትና ዌብሳይት ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በማህበራዊና ትምህርታዊ ጉዳዮች ላይ በማተኮር የምትዘጋጀው “ተምሳሌት” መጽሔትና ዌብሳይት የምረቃ ሥነስርዓት ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ በዋቢሸበሌ ሆቴል ሆቴል ይካሄዳል። መጽሔቷ ባለሙሉ ቀለም ህትመት መሆኗን የገለፁት አዘጋጆቹ፤ በአዲስ አበባና በዙሪያው ባሉት ከተሞች እንደምትሰራጭም ገልፀዋል፡፡ ተምሳሌት ዌብሳይት ከመጽሔቷ ጋር በተጓዳኝ አገልግሎት እንደሚሰጥም ታውቋል፡፡
በምረቃ ሥነስርዓቱ ላይ “ተምሳሌት” መጽሔት እና ዌብሳይትን የማስተዋወቅ ፕሮግራም እንዲሁም የፓናል ውይይት ይካሄዳል ተብሏል፡፡


Read 1038 times