Saturday, 24 January 2015 13:51

“ለምን አትቆጣም?” ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በደራሲ ቃልኪዳን ኃይሉ የተፃፈውና “ለምን አትቆጣም?” የተባለው አዲስ መፅሐፍ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት በኢንተርኮንቲኔንታል ሆቴል እንደሚመረቅ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር አስታውቋል፡፡

Read 964 times