የደራሲ ስንዱ አካልነህ “ኤል-ማጐት” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሃፍ እየተነበበ ነው፡፡
በጐንደር ማተሚያ ድርጅት ታታሞ ለገበያ የቀረበው መፅሃፉ መቼቱን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ያደረገ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ መፅሃፉ በ75 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ስንዱ አካልነህ “ኤል-ማጐት” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሃፍ እየተነበበ ነው፡፡
በጐንደር ማተሚያ ድርጅት ታታሞ ለገበያ የቀረበው መፅሃፉ መቼቱን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ያደረገ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡ መፅሃፉ በ75 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡