Saturday, 20 December 2014 13:14

“የወንደላጤውና የሰራተኛዋ ሜሞ እና ሌሎችም” በገበያ ላይ ዋለ

Written by  ናፍቆት ዮሴፍ
Rate this item
(4 votes)

በቢኒያም ሃብታሙ የተፃፉ ወጐችን ያካተተው “የሰራተኛዋ ሜሞ እና ሌሎችም” የተሰኘ መፅሀፍ ሰሞኑን ገበያ ላይ ውሏል፡፡ መፅሀፉ ናሆምና ገበያነሽ የተባሉ ወንደላጤና የቤት ሰራተኛ የተፃፃፉትን አዝናኝ መልእክቶችና ማስታወሻዎች የያዘ ነው፡፡ በ144 ገፆች የተሰናዳው መፅሀፉ፤ ለአገር ውስጥ በ46 ብር፣ ለውጭ በ10 ዶላር ለሽያጭ ቀርቧል፡፡ፀሐፊው በቅርቡ “ነብስ ወለድ ወጎች” በሚል ኢ-ልብወለድና መንፈስ አነቃቂ መጣጥፎችን ለንባብ እንደሚያበቃ ለማወቅ ተችሏል፡፡ 

Read 2428 times