በጋዜጠኛ ዳዊት ንጉሱ ረታ ተፅፎ የተዘጋጀው “በ97 እና ሌሎችም” መፅሀፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሃፉ የደራሲው የመጀመሪያ ስራው ሲሆን በ97 ምርጫና በተለያዩ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር ነው ተብሏል፡፡ በ172 ገፆች የተቀነበበው መፅሀፉ፤ በ39ብር ከ55 ሳንቲም ለአንባቢያን ቀርቧል፡፡
Saturday, 30 August 2014 11:10
“በ97 እና ሌሎችም” ለንባብ በቃ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና