በደራሲ ልዑል ግርማ የተዘጋጀው “ፍቅርና ትግል” የአጫጭር ልቦለዶች መድበል ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሀፉ በፍቅር ታሪኮችና በማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥን ሲሆን በ287 ገፆች የተቀነበበ ነው፡፡ በ45 ብር ለገበያ እንደቀረበም ታውቋል፡፡ ደራሲ ልዑል ግርማ ከዚህ ቀደም “አራት አርባ አራት” የተሰኘ አነጋጋሪ ረዥም ልብ-ወለድ የፃፈ ሲሆን “የወንድሜ ሚስት” የተሰኘ የአጭር ልብወለድ መድበል ለንባብ ማብቃቱ የሚታወስ ነው፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና