በሚካኤል ልኡልሰገድ የተዘጋጀው “የፊልም ጽሑፍ አፃፃፍ” የተሰኘ መጽሐፍ ዛሬ ከቀኑ 9፡30 በጣይቱ ሆቴል ጃዝ አምባ
እንደሚመረቅ ፕሮግራሙን በትብብት ያዘጋጀው አላቲኖስ ፊልም ሰሪዎች ማህበር በላከው መግለጫ አስታወቀ፡፡
ሚካኤል ልኡልሰገድ “የማትበላ ወፍ” የተሰኘው ፊልም ደራሲና ዳይሬክተር መሆኑ ይታወቃል፡፡
Saturday, 07 December 2013 12:23
“የፊልም ፅሁፍ አፃፃፍ” ዛሬ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና