Monday, 25 November 2013 11:09

“ሮዛ” ለንባብ በቃ

Written by  መልካሙ ተክሌ
Rate this item
(2 votes)

በአሁኑ ሰዓት ኑሮዋን በዱባይ ባደረገችው ሮዛ ይድነቃቸው የተዘጋጀው “ሮዛ” የተሰኘ መፅሃፍ ታትሞ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ አዘጋጇ ቀደም ሲል ባሳለፈችው የቡና ቤት ህይወት ውስጥ የከተበቻቸውን የዕለት ማስታወሻዎች አሰባስባ ነው መፅሃፉን ያሳተመችው፡፡ 223 ገፆች እና 29 ታሪኮችን ያካተተው ይሄው መፅሃፍ፤ በሊትማን መጽሀፍት መደብር በ49 ብር ለአንባቢያን ቀርቧል።

Read 1398 times