Saturday, 26 October 2013 14:19

“ሀ-ሞት”

Written by  መልካሙ ተክሌ
Rate this item
(0 votes)

የግጥም መድበል ለንባብ በቃ
በገጣሚ ሄኖክ ሥጦታው የተፃፉ ግጥሞች የተሰባሰቡበት “ሀ-ሞት” የተሰኘ የግጥም መድበል ለንባብ በቃ፡፡ 78 ገፆች ያሉት መጽሐፉ፤ ለሀገር ውስጥ በ25 ብር ለውጭ ሀገራት ደግሞ በ15 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡ ሄኖክ ከአሁን ቀደም “ነቁጥ” የሚል የግጥም መጽሐፍ ማሳተሙ ይታወሳል፡፡

Read 1708 times