የግጥም መድበል ለንባብ በቃ
በገጣሚ ሄኖክ ሥጦታው የተፃፉ ግጥሞች የተሰባሰቡበት “ሀ-ሞት” የተሰኘ የግጥም መድበል ለንባብ በቃ፡፡ 78 ገፆች ያሉት መጽሐፉ፤ ለሀገር ውስጥ በ25 ብር ለውጭ ሀገራት ደግሞ በ15 ዶላር እየተሸጠ ነው፡፡ ሄኖክ ከአሁን ቀደም “ነቁጥ” የሚል የግጥም መጽሐፍ ማሳተሙ ይታወሳል፡፡
Saturday, 26 October 2013 14:19
“ሀ-ሞት”
Written by መልካሙ ተክሌ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና