Saturday, 19 October 2013 12:47

“ፍቅሬን ያያችሁ” ፊልም ሰኞ ይመረቃል

Written by  መልካሙ ተክሌ
Rate this item
(0 votes)

የደራሲና ዳይሬክተር ሱራፌል ኪዳኔ “ፍቅሬን ያያችሁ” ፊልም የፊታችን ሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት በብሔራዊ ትያትር እንደሚመረቅ ወርቅ ሚዲያ ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ ለመሥራት አንድ ዓመት በፈጀው ፊልም መሐመድ ሚፍታ፣ ሩት አርአያ፣ እንግዳሰው ሀብቴና ሌሎችም ተውነዋል፡፡

Read 1191 times