Saturday, 12 October 2013 13:22

“በአራጣ የተያዘ ጭን” እንደገና ታተመ

Written by  መልካሙ ተክሌ
Rate this item
(2 votes)

ቀደም ሲል ለንባብ የበቃው “በአራጣ የተያዘ ጭን” የተሰኘ የአጭር ልብወለድ መድበል፣ እንደገና ታትሞ ለገበያ ቀረበ፡፡ 19 አጫጭር ልብወለዶችን የያዘው መጽሐፍ የዮፍታሔ ካሳ ድርሰት ሲሆን፣ ተወዳጅነት በማግኘቱ ሁለተኛ ዙር 10ሺ ኮፒ እንደታተመ ተነግሯል፡፡ የመጀመሪያው እትም 5ሺ ኮፒ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በ233 ገጽ የቀረበው መጽሐፍ ዋጋው 47 ብር ነው፡፡ 

Read 2160 times