ቀደም ሲል ለንባብ የበቃው “በአራጣ የተያዘ ጭን” የተሰኘ የአጭር ልብወለድ መድበል፣ እንደገና ታትሞ ለገበያ ቀረበ፡፡ 19 አጫጭር ልብወለዶችን የያዘው መጽሐፍ የዮፍታሔ ካሳ ድርሰት ሲሆን፣ ተወዳጅነት በማግኘቱ ሁለተኛ ዙር 10ሺ ኮፒ እንደታተመ ተነግሯል፡፡ የመጀመሪያው እትም 5ሺ ኮፒ እንደነበር ይታወሳል፡፡ በ233 ገጽ የቀረበው መጽሐፍ ዋጋው 47 ብር ነው፡፡
Saturday, 12 October 2013 13:22
“በአራጣ የተያዘ ጭን” እንደገና ታተመ
Written by መልካሙ ተክሌ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና