“የአማርኛ ፊደልን ስለማሻሻል” በሚል ርእስ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ለሦስት ሰዓታት የሚዘልቅ ውይይት በብሔራዊ ቤተመፃሕፍት አዳራሽ እንደሚያካሂድ ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ። ከአሁን ቀደም በርእስ ጉዳዩ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁር ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ፣ የመነሻ ሀሳብ በማቅረብ ውይይቱን ይመሩታል ተብሏል፡፡
“የአማርኛ ፊደልን ስለማሻሻል” በሚል ርእስ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ለሦስት ሰዓታት የሚዘልቅ ውይይት በብሔራዊ ቤተመፃሕፍት አዳራሽ እንደሚያካሂድ ሚዩዚክ ሜይዴይ አስታወቀ። ከአሁን ቀደም በርእስ ጉዳዩ ላይ ጥናታዊ ጽሑፍ ያቀረቡት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁር ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ፣ የመነሻ ሀሳብ በማቅረብ ውይይቱን ይመሩታል ተብሏል፡፡