በጂም ራንኪን የተፃፈው "Jesus in Ethiopia" የተሰኘ መጽሐፍ በይኩኖ አምላክ ታምሩ "ኢየሱስ ክርስቶስ በኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ ተተርጉሞ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መጽሐፉ ለ2ሺ ዓመታት የተደበቀው ምስጢር በሚል "የኢየሱስና የአብ ግንኙነት በጣና ቂርቆስ"፣ "ኢየሱስ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ እንደነበረ ማረጋገጫ" እና "የሙሴ ጽላት ኢትዮጵያ ውስጥ እንደሚገኝ ፍንጭ የሚሰጡ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቶች"ን ይዳስሳል፡፡ በኤች ዋይ ኢንተርናሽናል ማተሚያ ድርጅት የታተመው መጽሐፉ፤ በ40.50 ለገበያ ቀርቧል፡
Saturday, 19 January 2013 14:50
"ኢየሱስ ክርስቶስ በኢትዮጵያ" ለንባብ በቃ
Written by መልካሙ ተክሌ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና