ስፖርት አድማስ
በ800 ሜትር ሳይሸነፍ 15 ወራት አልፈዋልዘንድሮ ለዳይመንድ ሊግ ድል ለሃትሪክ ተጠብቋልአዲስ የዓለም ሪከርድ እንደሚያስመዘግብ ግምት ተሰጥቶታልአትሌት መሃመድ አማን ባለፉት 15 ወራት በሮጠባቸው የ800 ውድድሮች አልተሸነፈም፡፡ ኢትዮጵያ በዓለም የአትሌቲክስ ስፖርት ላለፉት 30 ዓመታት በረጅም ርቀት ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገቡ አትሌቶችን በማፍራት ትታወቅ…
Read 5023 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ባርሴሎና ለሊዮኔል ሜሲ ሰሞኑን በሰጠው አዲስ የኮንትራት ውል ተጨዋቹን የዓለማችን ውዱ ተከፋይ አድርጎታል፡፡ እስከ 2018 በኑካምፕ ለማቆየት በፈጸመው ስምምነት በየዓመቱ 16.3 ሚሊዮን ፓውንድ ይከፍለዋል፡፡ 20 ሚሊዮን ዩሮ ወይም 27 ሚሊዮን ዶላር ወይም 580 ሚሊዮን ብር ማለት ነው፡፡ በዓለም ዋንጫ ሰሞን…
Read 1539 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በእግር ኳስ ዓመታዊ ትርፍ 2.8 ቢሊዮን ዶላር የአዲዳስ 1.9 ቢሊዮን ዶላር የናይኪ አዲዳስና ናይኪ ዓለም ዋንጫው ገና ወራት ሲቀሩት በገበያ ዘመቻቸው ከባድ ትንቅንቅ ውስጥ ገብተዋል፡፡ ሁለቱ ኩባንያዎች በእግር ኳሱ የማልያ ትጥቅ አቅራቢነት ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ በየዓመቱ ያንቀሳቅሳሉ፡፡ በከፍተኛ የቴክኖሎጂ…
Read 2524 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የዓለማችን የረጅም ርቀት ምርጥ አትሌቶች የሆኑት ቀነኒሣ በቀለ እና ጥሩነሽ ዲባባ በጐዳና ላይ ሩጫዎች ስኬታማ እየሆኑ ናቸው፡፡ ባለፈው ሳምንት በእንግሊዝ በተካሄደው የቡፓ ግሬት ማንቸስተር ራን በ10 ኪ.ሜ የጐዳና ላይ ሩጫ በሁለቱም ፆታዎች አሸናፊ ሆነዋል፡፡ አትሌት ቀነኒሣ በቀለ በወንዶች ምድብ ያሸነፈው…
Read 1463 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሚድሮክ ኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ክለብ ይመሠረታልሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ በሚቀጥለው ዓመት የአትሌቲክስ ስፖርት ክለብ እንደሚመሰርት አስታወቀ፡፡ በሚድሮክ ኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ግሩፕ ስር ባሉ ኩባንያዎች መካከል ዘንድሮ ለ11ኛ ጊዜ የተካሄደው ዓመታዊ የስፖርት ውድድር ሰሞኑን ተጠናቅቋል፡፡ በዚሁ ዓመታዊ የስፖርት ውድድር መዝጊያ ስነስርዓት ላይ ንግግር…
Read 1430 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዛሬ በፖርቱጋል ዋና ከተማ ሊዝበን በሚገኘው ኢስታድዮ ዳ ሉዝ ስታድዬም ለ59ኛው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ ሁለቱ የማድሪድ ከተማ ክለቦች ሪያልና አትሌቲኮ ማድሪድ ይፋጠጣሉ፡፡ በሻምፒዮንስ ሊግ ታሪክ ለፍፃሜ ጨዋታ የአንድ ከተማ ክለቦች ሲገናኙ ለመጀመርያ ጊዜ ነው፡፡ የዋንጫ ጨዋታው በ200 አገራት የቀጥታ…
Read 1842 times
Published in
ስፖርት አድማስ