ርዕሰ አንቀፅ
ከአይሁዳውያን ተረት ውስጥ እንዲህ የሚል ይገኝበታል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ብቸኛ ጫማ ሰፊ በአንድ ከተማ ይኖር ነበር፡፡ የዚያ ጫማሰፊ አንድ ደንበኛ ጫማ ሊያሰራ መጥቶ ሳለ፤“ጫማዬን በትክክል አልሰፋህልኝምና አልከፍልህም” ይለዋል፡፡ጫማ ሰፊውም፣“ከዚህ በላይ ልሰፋልህ አልችልም፡፡ የሰፋሁልህን ያህል ልትከፍለኝ ይገባሃል” አለው፡፡“አልከፍልም”“ትከፍላለህ!”ግብ ግብ ገጠሙ፡፡ ጫማ…
Read 7892 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊት ንጉሥ “አያ አምበሶ ታሟል እና ሄደን እንጠይቀው” ብለው የዱር አራዊት እመት ጦጢትን ይነግሯታል፡፡ እመት ጦጢትም፤ “እስቲ እናንተ ቀደም ብላችሁ ሂዱ፡፡ እኔ፤ አያ አምበሶ የሚመገበውን ምግብ ለማዘጋጀት የሚጠቅመውን ራሺን ልሸማምት” አለቻቸው፡፡ የዱር አራዊቱ ወደ አያ አምበሶ…
Read 6411 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ በአለቃው የተመረረ ቻይናዊ፣ ቢሮ ይገባና ለአለቃው እንዲህ ይላቸዋል፡- “ከእንግዲህ እንደ በረዶ ዳክዬ ወደሩቅ አገር መሄድ ይሻላል”አለቅዬውም፤ “ምን ለማለት ፈልገህ ነው?” ይሉታል፡፡ ቻይናዊው እንዲህ ሲል መለሰ፣ “አውራ ዶሮን ልብ ብለው ተመልክተዋል? የአምስት ምግባረ ሰናይ ተምሳሌት ነው፡- ጭንቅላቱ…
Read 4814 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 06 June 2015 14:02
አገጭህን ይዞ የሚለምንህ፣ እምቢ ብትል በጥፊ ሊልህ (መንከስካ ሒዙ ዝልምነካስ፣ እንተኣበቸ ብፅፍዒት)
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ቹዌንጌር የሚባል አንድ የቺን ልዑል ነበረ፡፡ ይህ ልዑል ቀን ጐሎበት ወደሌላ ቼንግ ወደሚባል አገር ተሰደደ፡፡ ወደ አገሩ እስኪመለስም በድህነት፤ “ካገሩ የወጣ አገሩ እስኪመለስ ቢጭኑት አህያ ቢለጉሙት ፈረስ”እያለ በቻይኒኛ አሳዛኝ ህይወቱን ይመራ ጀመር፡፡ አንድ ቀን በተሰደደበት አገር በቼንግ…
Read 3827 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ሰማይ ከይንድይብ ረሐቐና፣ ምድሪ ከይንጥቐልል ገፊሑና) ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ ሩቅ አገር የሚኖር አንድ ባለፀጋ ንጉሥ ነበር፡፡ 5 ልጆች አሉት፡፡ ዕድሜው ወደሞት እየተቃረበ ሲመጣ ዙፋኑን ለማን እንደሚሰጥ ግራ ይጋባል፡፡ በመጨረሻ ግን አምስቱንም ልጆቹን ይጠራና፤ “ውድ ልጆቼ! እነሆ ሰው ነኝና እንደንጉሥ…
Read 4449 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ይህ ታሪክ በሩሲያ የተፈፀመ ታሪክ ነው፡፡ በአበሽኛ እንተርከዋለን …. በቀድሞው ዘመን አንድ የ80 ዓመት አዛውንት እሥር ቤት ይገባሉ አሉ፡፡ ከዚያም፤ ታሣሪው ሁሉ እንደሚሆነው ለምርመራ ተጠርተው፤ “ወንጀለኛ ነዎት ይመኑ!” ይባላሉ፡፡ “ወንጀለኛ አይደለሁም” ይላሉ አዛውንቱ፡፡ “ሌላ ነገር ሳይከተል ቢያምኑ ይሻልዎታል!” ይላል መርማሪው፤…
Read 4454 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ