Saturday, 12 December 2015 11:46

“ህብረ ኢትዮጵያ” መፅሐፍ ገበያ ላይ ዋለ

Written by 
Rate this item
(3 votes)

    በቴዎድሮስ በየነ የተዘጋጀው “ህብረ ኢትዮጵያ” የተሰኘ የጠቅላላ እውቀት መፅሀፍ ሰሞኑን በገበያ ላይ ዋለ፡፡ መጽሐፉ ስለኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህል፣ ስፖርት፣ ቱሪዝምና በአጠቃላይ ከ20ሺህ በላይ መረጃዎችን ያከተተ ሲሆን በየትኛውም የእውቀት ደረጃ ላይ ለሚገኝ፣ ማንኛውም አይነት ሰው፣ ያሻውን መረጃ ለማግኘት እንደሚረዳ ተገልጿል፡፡ በ328 ገፆች ተቀንብቦ የተሰናዳው ይህ መጽሐፍ፤ በ69 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 2919 times