በቴዎድሮስ በየነ የተዘጋጀው “ህብረ ኢትዮጵያ” የተሰኘ የጠቅላላ እውቀት መፅሀፍ ሰሞኑን በገበያ ላይ ዋለ፡፡ መጽሐፉ ስለኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህል፣ ስፖርት፣ ቱሪዝምና በአጠቃላይ ከ20ሺህ በላይ መረጃዎችን ያከተተ ሲሆን በየትኛውም የእውቀት ደረጃ ላይ ለሚገኝ፣ ማንኛውም አይነት ሰው፣ ያሻውን መረጃ ለማግኘት እንደሚረዳ ተገልጿል፡፡ በ328 ገፆች ተቀንብቦ የተሰናዳው ይህ መጽሐፍ፤ በ69 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና