ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ አንዲት ክፉ ሚስት ነበረችው፡፡ በእርሻ ሲደክም ውሎ ሲመጣ፤“ና ወጥ ስራና ራቴን አብላኝ”“ና እግሬን እጠበኝ” ትለዋለች፡፡ ሌላ ቀን ደግሞ፤ “ወገቤን አሞኛል ና እሸኝ” ትለዋለች፡፡ ደሞ ሌላ ጊዜ፤ “ና፤ እግሬን እጠበኝ” “ና በቅባት እሸኝና አስተኛኝ!” ትለዋለች፡፡ እንዲህ…
Read 12642 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዳኝ በሙሉ ወኔ፣ ዛሬስ ታሪክ እሠራለሁ፣ ብሎ ጠመንጃውን ይዞ፣ ጥይቱን አጉርሶ፣ ወደ አንድ ጫካ ሲሄድ፣ አንድ ሰው መንገድ ላይ ያገኘዋል፡፡መንገደኛው፤ ሰላም ወዳጄ፣ ወዴት ትሄዳለህ?አዳኝ፤ ወደ አደን መንገደኛ፤ ምን ልታድን?አዳኝ፤ ዝንጀሮመንገደኛ፤ ስንት ዝንጀሮ?አዳኝ፤ ብዙ ዝንጀሮ መንገደኛ፤ በቁጥር…
Read 9580 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ጅብ በረት እየገባ ጊደር እየበላ፣ ጥጃ ነክሶ እየወሰደ፣ ሰፈር እያመሰ፤ እጅግ አድርጎ ያስቸግራል፡፡ አባትና ልጅ ይህን ጅብ የሚገድሉበትን ጊዜ ለመወሰን ይወያያሉ፡፡ አባት፤“ለምን አንድ ሌሊት አድፍጠን ሲመጣ አናቱን በጥይት ብለን አንገድለውም?”ልጅ፤“አባዬ እንደሱ አይሆንም፡፡ ድንገት ከሳትነው ጦሱ ለእኛም…
Read 9741 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት የድሬዳዋ ጓደኛሞች እርስበርስ ይከራከራሉ። “የት ከብበ እንመገብ?” አለ አንደኛው፡፡ ሁለተኛው፤ “ጫልቱ ቤት” አለ፡፡ አንደኛው፤ “ይሄ መልካም ነው! ጫልቱ ጋ እንሂድ”ሁለተኛው፤ “ነው ወይስ ክበባችን ሄደን እንብላ?”አንደኛው፤“እዛም እንችላለን፡፡ ግን እዚያ ምግብ ቶሎ ያልቃልኮ!”“አንተ ስለምትጠላቸው ነው!”“የመጥላት አይደለም!”“ታዲያ ምን መላ…
Read 8016 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ምናምኒት ፀጉር ራሳቸው ላይ የሌላቸው መላጣ ጓደኛሞች ረዥም መንገድ ሊሄዱ ተቀጣጥረው ተገናኙና ጉዞ ጀመሩ፡፡ ጥቂት እንደተጓዙ ከርቀት አንድ እንደወርቅ የሚያበራ ነገር አዩ፡፡ አንደኛው፤ “መጀመሪያ ያየሁት እኔ ስለሆንኩኝ ለእኔ ይገባኛል” አለ፡፡ ሁለተኛው፤ “አንተ አይደለህም፡፡ እንዲያውም ያ ምን…
Read 4537 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ቤተሰብ ውስጥ ያለ ህፃን እያለቀሰ ያስቸግራል፡፡ ቢያባብሉት፣ እሹሩሩ ቢሉት አሻፈረኝ አለ፡፡ በማባበል እምቢ ሲል ማስፈራራት ጀመሩ፡፡ “እንግዲህ ዝም ካላልክ ለአያ ጅቦ ልንሰጥህ ነው” አለች እናት፡፡ “ዋ በመስኮት ነው የምወረውርህ!” አለው አባት፡፡ ይህንን ሲሉ ለካ አያ ጅቦ…
Read 10214 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ