ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አባትና ልጅ ስለ አንድ ስላስቸገራቸው ጅብ ይወያያሉ፡፡ አባት - እኔ የምልህ የኔ ልጅ ይሄ የሠፈራችን ጅብኮ ለያዥ ለገራዥ አስቸገረ፤ ምን ይሻላል?ልጅ - አባዬ፤ እኔም ግራ ገብቶኛል አባት - እንዴ በቅርቡ ጋሼ ታደሰ ግቢ ገብቶ አንድ ጊደር ወሰደ፡፡…
Read 14261 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 February 2020 09:58
ለማናቸውም ድርጊትህ ጊዜ ምረጥ፤ ጊዜ መስጠት ለማይገባው ነገር ጊዜ አትስጥ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊቶች ተሰባስበው አያ አንበሶ ስለታመመ “እንዴትና መቼ እንደምንጠይቀው እንወያይ” እየተባባሉ ሃሳብ እንዲሰጥበት አንድ በአንድ ሃሳብ ይሰነዝራሉ፡፡ ዝሆን - “እንደሚታወቀወ አያ አንበሶ ለብዙ ዓመታት ጌታችንና ንጉሣችን ሆኖ የቆየ ባለ ግርማ ሞገስ መሪያችን ነው፡፡ ስለዚህ አሁኑኑ ሄደን እንጠይቀውና…
Read 14402 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አፈ - ታሪክ “ከዕለታት አንድ ቀን በሚል የሚከተለውን ያወጋል፡፡ በመጀመሪያ ድቅድቅ ጨለማ ነበረ፡፡ ማንም ምንም ነገር ማየት አይችልም ነበር:: ሰዎችም እርስ በርስ ይጋጩ ነበር፡፡ ስለዚህም “ይህ ዓለም የሚፈልገው ብርሃን ነው” አሉ፡፡ ቀበሮ፤ በዓለም በሌላኛው ወገን የሚኖሩ አያሌ ብርሃን ያላቸው…
Read 15230 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በርካታ የተራቡ ጅቦች በአንድ ገደል አፋፍ እየሄዱ ሳሉ፤ አንድ እጅግ ግዙፍ ዝሆን እገደሉ አዘቅት ውስጥ ወድቆ ሞቶ አዩ፡፡አንደኛው ዝሆን፤‹‹ጎበዝ አዘቅቱ ውስጥ የወደቀው ዝሆን ይታያችኋል?›› አለና ጠየቀ፡፡ ሁለተኛው ዝሆን፤‹‹ፍንትው ብሎ ተጋድሞ ይታየኛል››አለና መለሰ፡፡ ሦስተኛው ዝሆን፤‹‹እኔ አንድ ሀሳብ አለኝ››አንደኛው…
Read 14383 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 03 February 2020 11:26
በጫጫታና በሁካታ የፈረሰች አገር ብትኖር፣ የመጽሐፍ ቅዱሷ እያሪኮ ብቻ ናት!
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን እጅግ ባለፀጋ የሆኑ ባልና ሚስት ነበሩ፡፡ ከጊዜ በኋላ የወለዷት አንዲት ቆንጆ ልጅ ነበረቻቸው፡፡ ይህችን ቆንጆ ልጃቸውን ላግባ ብሎ የማይጠይቅ፣ በውበቷ የማይማረክ ጎበዝ የለም፡፡ ቤተሰቧ ግን አንድም ዕድሜዋን፣ አንድም ብስለቷን በማመዛዘን፣ ገና ለጋ መሆኗን በማሰብ፣ ላግባ ብሎ የጠየቀውን…
Read 12054 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሁለት ልጆች ናቸው - ገና ዘጠኝና ስምንት ዓመት ታዳጊዎች፡፡ ሆስፒታል ውስጥ፣ ጎን ለጎን አልጋ ላይ ተኝተው በየግላቸው ይቁነጠነጣሉ፡፡ ፈርተዋል። ግን፣ ‹‹ፈሪ›› እንዳይባሉ፣ ሰው እንዳያውቅባቸው፣ ስሜታቸውን አምቀው ለመደበቅ፣ ከራሳቸው ጋር እየታገሉ ነው፡፡ ተለቅ ያለው ልጅ፣ ራሱን ለማረጋጋት፣ ታናሽዬውንም ለማደፋፈር ወሬ ጀመረ፡፡…
Read 17917 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ