ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 01 July 2023 00:00

“አንድ ለመለንገድ”

Written by
Rate this item
(0 votes)
ክፍል ሁለት የጥበብ መሰናዶ ዛሬ በሀገር ፍቅር ይካሄዳልበገጣሚ አስታውሰኝ ረጋሳና ጓደኞቹ የተሰናዳው “አንድ ለመንገድ” ክፍል ሁለት የኪነ-ጥበብ መሰናዶ ዛሬ ሰኔ 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ይካሄዳል። በዕለቱ ግጥም ሙዚቃ የኮሜዲ ሥራና ሌሎችም ኪነ-ጥበባዊ መሰናዶዎች የሚቀርቡ…
Rate this item
(0 votes)
የጋዜጠኛ ታምሩ ከፈለኝ የመጀመሪያ ሥራ የሆነው “የሊስትሮው ማስታዎሻ” ልብ ወለድ መፅሐፍ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 19 ቀን 2015 ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ አራት ኪሎ ኢክላስ ህንፃ ላይ በሚገኘው ዋልያ መፃህፍት ቤት ይመረቃል። መፅሐፉ በዋናነት አንድ ጫማ በማስዋብ ስራ ላይ የሚተዳደር ሊስትሮን ህይወት…
Rate this item
(1 Vote)
 በዳንኤል ተፈራ ማሞ የተጻፈው “ከአቧሬ ካዛንቺስ እስከ ኮለምበስ ኦሃዮ“ የተሰኘ መጽሐፍ፣ የፊታችን ሰኞ ሰኔ 19፣ ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ በሃገር ፍቅር ትንሹ አዳራሽ እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡ጸሃፊው፤ በስደት ህይወቱ ያሳለፋቸውን ውጣውረዶች፣ አስተማሪና አዝናኝ ገጠመኞች እንዲሁም በጀብዱ የተሞላ እውነተኛ ታሪኩን ነው ለአንባብያን ያበረከተው…
Rate this item
(3 votes)
 የደራሲ አንተነህ እሸቱ 6ኛ ሥራ የሆነው “ሳሌም” የተሰኘ ረዥም ልቦለድ መፅሀፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ። መፅሐፉ በዋናነት መቼቱን “ከፍታ” የተሰኘች ምናባዊ ከተማ ላይ መስርቶ ሳሌም የተባለችዋ ጋዜጠኛ በዚህች ከተማ ላይ ከአዲስ አበባ የሄዱ ዘመዶቿን ሽኩቻ የምትታዘብበትና ቤተሰቦቿ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚወክሉ…
Rate this item
(1 Vote)
ሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይንመንት የዘንድሮውን የአፍሪካ የህጻናት ቀን ምክንያት በማድረግ 4 ሰዓት እስከ 10 ሰዓት “ህልማችንና ልባችንን ለህፃናት” በሚል መሪ ቃል፣ ዛሬ ሰኔ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00-10፡00 የሚዘልቅ ልዩ ልዩ ኪነ-ጥባባዊ መሰናዶ (ፌስቲቫል) በሀገር ፍቅር ቴአትር ያካሂዳል፡፡ በእለቱም…
Rate this item
(0 votes)
በአዳማ ከተማ የሚገኘውና በየወሩ ኪነጥበባዊ መሰናዶዎችን የሚያዘጋጀው የ”ግሪክ ኪነ ጥበባት” 21ኛ ምሽት የሆነው “ናፍቆት” የኪነ ጥበብ ምሽት በነገው ዕለት ከቀኑ 10፡00 በከተማዋ በሚገኘው ማፊ ሬስቶራንት አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ በእለቱ ግጥም፣ ወግ፣ መነባንብ፣ ሙዚቃና ሌሎችም ኪነጥበባዊ መሰናዶዎች እንደሚቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ገጣሚ…
Page 8 of 315