ኪነ-ጥበባዊ ዜና
እንግሊዛዊው የፊልም ተዋናይ ራስል ብራንድ ከ27 ዓመቷ አሜሪካዊ ድምፃዊት ኬቲ ፔሪ ጋር የመሰረተውን ትዳር ካፈረሰ በኋላ በመጥፎ ተግባሮቹ የሚዲያ ትኩረት ስቧል፡፡ ከፍቺው ጋር በተገናኘ ከ20 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንደከሰረ ተገለፀ፡፡ ፍቺውና ኪሳራው የሥነ ልቦና መቃወስ ሳያደርስበት እንዳልቀረም ተገምቷል፡፡ የ36 ዓመቱ…
Read 1969 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 14 April 2012 12:36
የሳዑዲ አየር መንገድ 43 የበረራ አስተናጋጆችን ቀጠረ 1ሺ ተወዳድረዋል፤ ደሞዛቸው 20ሺ ብር ነው ተብሏል
Written by
የሳዑዲ አረቢያ አየር መንገድ ለመጀመሪያ ጊዜ ከኢትዮጵያ የበረራ አስተናጋጆችን ለመቅጠር ሲያወዳድር የቆየ ሲሆን፤ ለአንደኛ ዙር 43 ሴቶች መርጦ የቅጥር ሂደት እንደጀመረ ሰሞኑን ገለፀ።እጩዎቹ የበረራ አስተናጋጆች ለወር ያህል ስልጠና ከወሰዱ በኋላ ስራ እንደሚጀምሩ፤ በአዲሱ የራዲሰን ሆቴል በተዘጋጀው የትውውቅ ግብዣ ላይ ተነግሯል።…
Read 1352 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“እኛ የምንለውን ቤተ መፃሕፍት እንገንባ” በሚል መርህ ለሕግ ታራሚዎች መገልገያ የሚሆኑ መፃሕፍት ሊሰባሰቡ ነው፡፡ አሰባሳቢዎቹ እስካሁን 400 መፃሕፍት ያሰባሰቡ ሲሆን ሰኞ ከቀኑ 11፡30 በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር በሚቀርብ ዝግጅት ተጨማሪ ከ1200 በላይ መፃሕፍት ለማሰባሰብ ጥረት እንደሚደረግ የሀሳቡ ጠንሳሽ ሲስተር ሊንዳ ደበበ…
Read 1944 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ደራሲና ዳይሬክተር ሙላለም ጌታቸው የሠራው “ሩጫዬን ጨርሻለሁ” ፊልም በሳሚ ፊልም ፕሮዳክሽን እና ድሮፕስ ፊልም ፕሮዳክሽን ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን ይኸው ፊልም ነገ እንደሚመረቅ ሳሚ ፊልም ፕሮዳክሽን አስታውቋል፡፡ በአዲስ አበባ፣ በቢሾፍቱ እና በአዳማ የሚመረቀውን ፊልም ሠርቶ ለማጠናቀቅ አራት ወራት ፈጅቷል፡፡ በ98 ደቂቃ…
Read 3151 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 07 April 2012 09:28
የሦስት ዓመቱ ሕፃን የፎቶ አውደርዕይ ያቀርባል ጊነስ ላይ እንዲመዘገብ ይፈልጋል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በተወለደ ገና በስድስት ወሩ የካሜራና ሞባይል ስልክ መነካካት የጀመረው የሦስት ዓመቱ ሕፃን ኤልያታ ዳንኤል ያነሳቸውን ፎቶግራፎች በአውደርእይ ሊያሳይ ነው፡፡ አባቱ አቶ ዳንኤል ተፈራ እና እናቱ ወይዘሮ አይዳ ሰሎሞን መርሃግብሩን ከሚያዘጋጀው ትራፓ ካፒታል ጋር በመሆን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ሕፃን ኤልያታ ያነሳቸው…
Read 1632 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ትስስር”፣ “የአዳም ገመና”፣ “ዘራፍ” በተሰኙት ፊልሞቿ የምትታወቀው መቅደስ ፀጋዬ በኢትዮጵያን ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (ኢቤኤስ) አዲስ የቴሌቪዢን ዝግጅት ልትጀምር ነው፡፡ ነገ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ቀርቦ በድጋሚ ሐሙስ በተመሳሳይ ሰዓት የሚቀርበው “መቅዲ ሾው” የተባለውይኸው ዝግጅት የአንድ ሰዓት ርዝመት አለው፡፡
Read 1761 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና