Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ፀሐፊው የሐገር ባለውለታ ያሏቸው ኢትዮጵያውያን ታሪኮች የተካተቱበት “ያልተዘመረላቸው” የተሰኘ መጽሐፍ የፊታችን ማክሰኞ በ11፡30 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ተቋም አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በመጽሐፉ ታሪካቸው ከተፃፈላቸው መካከል ፊታውራሪ ሃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ፣ ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ፣ ነጋድራስ ገብረሕይወት ባይከዳኝ፣ ሮማነወርቅ ካሳሁን፣ አቤ ጉበኛ፣ ወርቁ…
Rate this item
(1 Vote)
“የአባታችን ጓዳ” በሚባል ድርጅት ለሚረዱ ህፃናት ገቢ ማሰባሰቢያ “ዋትስ አውት” ያዘጋጀው ባዛር ትናንት ተከፈተ፡፡ ከጠዋቱ አራት ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት ክፍት ሆኖ በሚቆየው ባዛር፤ ልዩ ልዩ የጌጣ ጌጥ እና የእደ ጥበብ ምርቶቻቸውን የሚያቀርቡ 25 ድርጅቶች ይሳተፉበታል፡፡ “የአባታችን ጓዳ” የተባለው…
Rate this item
(1 Vote)
በአበባ ግርማይ ወልደ ሥላሴ የተፃፈው “መውስቦ” የትግርኛ ልቦለድ መፅሐፍ ለንባብ የበቃ ሲሆን በመጪው ረቡዕ አዲስ አበባ በሚገኘው ራስ ሆቴል ከቀኑ 10፡30 እንደሚመረቅ ፀሐፊዋ አስታወቁ፡፡ መጽሐፉ ነሐሴ 15 ቀን ሊመረቅ ታስቦ የነበረ ቢሆንም በእለቱ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በማረፋቸው ምርቃቱ ተሠርዟል፡፡…
Rate this item
(6 votes)
ሲድኒ ሼልደን “The Sands of Time” በሚል በእንግሊዝኛ የፃፈው መጽሐፍ በሙሉ ቀን ታሪኩ “ጦሰኛው ማፍያ” ተብሎ የተተረጎመ ሲሆን ሰሞኑን ለሽያጭ ቀርቧል፡፡ ፋር ኢስት ትሬዲንግ ያሳተመውን ልብ ሰቃይ ልቦለድ እያከፋፈለ ያለው ዩኒቲ መፃሕፍት መደብር ነው፡፡ መጽሐፉ ካሁን ቀደም “እጣ ፈለግ” ተብሎ…
Rate this item
(1 Vote)
ባክስትሪት ቦይስ ከሰባት ዓመታት መራራቅ በኋላ በድጋሚ የሙዚቃ ቡድናቸውን በማቀናጀት መስራት ጀመሩ፡፡ ለ20 ዓመታት አብረው የሰሩት “ባክስትሪት ቦይስ” ሰባተኛ አልበማቸውን በመስራት ላይ ሲሆኑ በ2013 ለገበያ እንደሚበቃ አስታውቀዋል፡፡ በ1990ዎቹ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ እውቅና የነበራቸው “ዘ ባክስትሪት ቦይስ” ሰሞኑን “ክሪስማስ ታይም ኤጌን”…
Saturday, 17 November 2012 12:04

ጀስቲን ቢበርና ሴሊና ተለያዩ

Written by
Rate this item
(4 votes)
የ18 ዓመቱ ጀስቲን ቢበር እና የ20 ዓመቷ ሴሊና ጎሜዝ ከሳምንት በፊት የፍቅር ግንኙነታቸውን በማቋረጥ መለያየታቸውን መረጃዎች ጠቆሙ፡፡ ባለፈው ሳምንት ሴሊና ጎሜዝ በሁለቱ መካከል የነበረው ግንኙነት እጅግ እየተወሳሰበ መምጣቱንና ጀስቲን ቢበር ለፍቅራቸው እንደማይታመን መጠርጠሯን በመግለፅ ለመለያየት ቀድማ መወሰኗን “ዘ ፒፕል” መጽሔት…