ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ፀሐፊው የሐገር ባለውለታ ያሏቸው ኢትዮጵያውያን ታሪኮች የተካተቱበት “ያልተዘመረላቸው” የተሰኘ መጽሐፍ የፊታችን ማክሰኞ በ11፡30 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ተቋም አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በመጽሐፉ ታሪካቸው ከተፃፈላቸው መካከል ፊታውራሪ ሃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ፣ ሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ፣ ነጋድራስ ገብረሕይወት ባይከዳኝ፣ ሮማነወርቅ ካሳሁን፣ አቤ ጉበኛ፣ ወርቁ…
Read 3261 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“የአባታችን ጓዳ” በሚባል ድርጅት ለሚረዱ ህፃናት ገቢ ማሰባሰቢያ “ዋትስ አውት” ያዘጋጀው ባዛር ትናንት ተከፈተ፡፡ ከጠዋቱ አራት ሰዓት እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት ክፍት ሆኖ በሚቆየው ባዛር፤ ልዩ ልዩ የጌጣ ጌጥ እና የእደ ጥበብ ምርቶቻቸውን የሚያቀርቡ 25 ድርጅቶች ይሳተፉበታል፡፡ “የአባታችን ጓዳ” የተባለው…
Read 2664 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአበባ ግርማይ ወልደ ሥላሴ የተፃፈው “መውስቦ” የትግርኛ ልቦለድ መፅሐፍ ለንባብ የበቃ ሲሆን በመጪው ረቡዕ አዲስ አበባ በሚገኘው ራስ ሆቴል ከቀኑ 10፡30 እንደሚመረቅ ፀሐፊዋ አስታወቁ፡፡ መጽሐፉ ነሐሴ 15 ቀን ሊመረቅ ታስቦ የነበረ ቢሆንም በእለቱ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በማረፋቸው ምርቃቱ ተሠርዟል፡፡…
Read 2904 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሲድኒ ሼልደን “The Sands of Time” በሚል በእንግሊዝኛ የፃፈው መጽሐፍ በሙሉ ቀን ታሪኩ “ጦሰኛው ማፍያ” ተብሎ የተተረጎመ ሲሆን ሰሞኑን ለሽያጭ ቀርቧል፡፡ ፋር ኢስት ትሬዲንግ ያሳተመውን ልብ ሰቃይ ልቦለድ እያከፋፈለ ያለው ዩኒቲ መፃሕፍት መደብር ነው፡፡ መጽሐፉ ካሁን ቀደም “እጣ ፈለግ” ተብሎ…
Read 5407 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባክስትሪት ቦይስ ከሰባት ዓመታት መራራቅ በኋላ በድጋሚ የሙዚቃ ቡድናቸውን በማቀናጀት መስራት ጀመሩ፡፡ ለ20 ዓመታት አብረው የሰሩት “ባክስትሪት ቦይስ” ሰባተኛ አልበማቸውን በመስራት ላይ ሲሆኑ በ2013 ለገበያ እንደሚበቃ አስታውቀዋል፡፡ በ1990ዎቹ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ እውቅና የነበራቸው “ዘ ባክስትሪት ቦይስ” ሰሞኑን “ክሪስማስ ታይም ኤጌን”…
Read 3750 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የ18 ዓመቱ ጀስቲን ቢበር እና የ20 ዓመቷ ሴሊና ጎሜዝ ከሳምንት በፊት የፍቅር ግንኙነታቸውን በማቋረጥ መለያየታቸውን መረጃዎች ጠቆሙ፡፡ ባለፈው ሳምንት ሴሊና ጎሜዝ በሁለቱ መካከል የነበረው ግንኙነት እጅግ እየተወሳሰበ መምጣቱንና ጀስቲን ቢበር ለፍቅራቸው እንደማይታመን መጠርጠሯን በመግለፅ ለመለያየት ቀድማ መወሰኗን “ዘ ፒፕል” መጽሔት…
Read 7800 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና