ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በዓመት ከ1500 በላይ ፊልሞች ሰርቶ ለዕይታ በማቅረብ 2 ቢሊዮን ዶላር ገቢ የሚያገኘው የህንዱ የፊልም ማዕከል ቦሊውድ፤ ሰሞኑን 100ኛ ዓመቱን እያከበረ ነው፡፡ የማዕከሉ ፊልሞች ዓለም አቀፍ ገበያ በየዓመቱ 10 በመቶ በማደግ ላይ እንደሚገኝ ያመለከተው “ዘ ታይምስ ኦፍ ኢንድያ” የተባለ ጋዜጣ፤ በሚቀጥሉት…
Read 3633 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኮሜዲ ፊልሞቹ የሚታወቀው ዊል ፋሬል በሰራቸው ፊልሞች አትራፊ ባለመሆን የአንደኝነት ደረጃን እንደያዘ ፎርብስ መፅሄት አስታወቀ፡፡ ኮሜዲያኑ በሚተወንበት አንድ ፊልም ለተከፈለው 1 ዶላር 3 .30 ዶላር ብቻ በማስገባት ዝቅተኛ ትርፍ ያስመዘገበ ተዋናይ ሊሆን በቅቷል፡፡ በብዙ ፊልሞቹ ላይ ‹የትልቅ ህፃን› ገፀባህርይ እየተጫወተ…
Read 2273 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከሳምንት በፊት ላስቬጋስ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ኤምጂኤም ግራንድ የተካሄደው የቢልቦርድ ሚውዚክ አዋርድ ስነስርዓት ከ12 ዓመታት በኋላ ከፍተኛውን የቲቪ ተመልካች እንዳገኘ ታወቀ። በካንትሪ ሙዚቃ ስልቷ የምትታወቀው ቴይለር ስዊፊት፤ ስምንት የቢልቦርድ ሽልማቶችን በመሰብሰብ ከፍተኛውን ስኬት አስመዝግባለች፡፡ በሌላ በኩል በቢልቦርድ ሚውዚክ አዋርድ ለሽልማት…
Read 1869 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የአፍሪካ ሕብረት በቀድሞ ስም የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የተመሠረተበትን ሃምሳኛ ዓመት በማስመልከት የተዘጋጀ የመላ አፍሪካ ቪዥዋል አርት ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ ትናንት ጧት ተከፍቶ ዛሬ እንደሚጠናቀቅ በሚጠበቀው ጉባዔ ላይ ርእሰ ጉዳዩን የተመለከቱ 17 ጥናታዊ ጽሑፎች እንደሚቀርቡ አዘጋጁ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሥነጥበባት ኮሌጅ…
Read 1899 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በቦሌ አካባቢ ጌቱ ኮሜርሻል ሴንተር ሕንፃ ላይ የተቋቋመው “ሆሊሲቲ ሲኒማ” ነገ ሥራ እንደሚጀምር የሲኒማ ቤቱ ባለቤት አቶ ኃይለማርያም ኪሮስ አስታወቁ፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ሥራ አማርኛ ፊልም በማሳየት ሥራ የሚጀምረው ሲኒማ ቤት፣ በሕንፃው ስድስተኛ ፎቅ ላይ የሚገኝ ሲሆን 250 መቀመጫዎች…
Read 2291 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በኤርትራዊው ፀሐፊ ሚካኤል እምባዬ የተዘጋጀው “ድርሳነ ደም” የፖለቲካዊ ታሪክ መጽሐፍ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ ተመረቀ፡፡ አዲስ አበባ በሚገኘው አክሱም ሆቴል የተመረቀውን መጽሐፍ ለማዘጋጀት ከሁለት ዓመት በላይ እንደፈጀበት ደራሲው ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡ ለደራሲው ሁለተኛ የሆነው ባለ 304 ገጽ መጽሐፍ በምርቃቱ እለት በ100…
Read 1760 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና