ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ቴዎድሮስ መብራቱ "ንሥር እና ምስር"ሁለተኛ ዕትም መጽሐፍ ከሰሞኑ ለአንባቢያን ደርሷል።ደራሲው ሁለተኛው ዕትም መጽሐፉ ተሻሽሎ እንደቀረበም ገልጿል።መጽሐፉን በተለያዩ የመጻሕፍት መደብሮች ታገኛላችሁ።
Read 626 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Thursday, 18 January 2024 07:30
ደራሲ እሱባለው አበራ "ፀሐይ ከጨለማዬ ምን አለሽ?" የተሰኘ ሁለተኛ መጽሐፉንለአንባቢያን አቅርቧል
Written by Administrator
"ትዝታሽን ለእኔ ትዝታዬን ለአንቺ" መጽሐፍ ደራሲ እሱባለው አበራ "ፀሐይ ከጨለማዬ ምን አለሽ?" የተሰኘ ሁለተኛ መጽሐፉን ትላንት ረቡዕ ጥር 8 2016 ዓ.ም ለአንባቢያን አቅርቧል። መጽሐፉን ጃፍርን ጨምሮ በተለያዩ የመጻሕፍት መደብሮች ታገኛላችሁ ተብላችኋል።
Read 579 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Thursday, 18 January 2024 07:28
.የዶ/ር መላኩ አዳል እሸቴ "ለሉሲ ሀገር ሰዎች" መጽሐፍ ከሰሞኑ ለአንባቢያን ደርሷል
Written by Administrator
Read 476 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“የእኔ ሽበት” እና ሌሎች ግጥሞች” በተሰኘ ርዕስ በመጽሐፍ ያሳተመው፡፡ የወላለዬ ወለቶት ከያዟቸው ምሥጢራት ባሻገር የመጽሐፉ ዲዛይን፣ መልክአ ፊደል እና ኅትመቱ በዓይነቱ ልዩ የሚባል ነው፡፡ በጃፋር መጽሐፍት ያገኙታል፡፡
Read 749 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Thursday, 04 January 2024 00:00
“ሆኖ መገኘት” የተሰኘው በሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ የሕይወት መርሆች ዙሪያ የሚዳስሰው መጽሐፍ ተመረቀ
Written by Administrator
“ሆኖ መገኘት” የተሰኘው በሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ የህይወት መርሆች እና በሚያስተዳድራቸው ሆቴሎች መነሻ ተደርጎ በአቶ መልካሙ መኮንን እና በአቶ ፋሲል መንግስቴ በጋራ የተዘጋጀው መፅሀፍ በዛሬው እለት በሀይሌ ግራንድ ሆቴል ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል፡፡በመፅሐፉ…
Read 802 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ድምጻዊ ቴዎድሮስ አሰፋ (ቴዲ ዮ) ከዞጃክ ወርልድ ዋይድ ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን “ይለያል” የተሰኘ ሦስተኛ አልበሙን በትላንትናው ዕለት ለገበያ ማቅረቡ ታውቋል፡፡ ሦስተኛ አልበሙ መውጣቱን አስመልክቶ ድምጻዊው ከትላንት በስቲያ በማሪዮት ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ፤አልበሙ በአይቲውስ እና በአማዞን ከፊታችን ረቡዕ ጀምሮ በይፋ እንደሚለቀቅ…
Read 756 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና