ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የእኔ ነገር አላርፍም አይደል? እነሆ ስድስተኛ መጽሐፌን ላስመርቅ ነው። "ዥዋዥዌ" ብዬዋለሁ። አርባ ሰባት የዘመን ማስታወሻ ታሪኮችን የያዘ ነው፡፡ የተስተካከለና የተመሰቃቀለው፤ የተሳካና የተሰናከለው፤ የሚያምርና የሚያስቀይመው፤ የሚያስደስትና የሚያማርረው፤ የሚያኮራና የሚያሳፍረው ዘመነኛ ኢትዮጵያዊ ሕይወታችንን እንደ ወረደ በእነዚህ ታሪኮች ልሰንድ ሞክሬያለሁ፡፡ የዥዋዥዌ ምርቃት እንደ…
Read 378 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት 10ኛውን የወር ወንበር በድምቀት አከናወነ። በአስረኛው የወር ወንበር "ስለ አደባባይ ሐውልቶቻችን ሥነ ጥበባዊ ወግ" የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) ማህበራዊ፣ፍልስፍናዊ፣ታሪካዊ፣ጥበባ ዊና ሀገራዊ ጉዳዮችን በማንሳት ጥልቅ ውይይት እና የሀሳብ ልውውጥ የሚደረግበት የወር ወንበር አስረኛ መርሐግብሩን ጥቅምት…
Read 690 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 786 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 514 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Friday, 31 October 2025 08:11
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ነገ ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ የማይቀርበት የሥነ ጥበብ ድግስ አዘጋጅቷል፡፡
Written by Administrator
በዝግጅቱ ጥሪ የተደረገላችሁ እንግዶች፣የጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም የሚድያ አካላት በቦታው በመገኘት ዝግጅቱን በመዘገብ ለሕዝቡ እንድታደርሱ ከወዲሁ በአክብሮት እንጋብዛለን፡፡
Read 277 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Thursday, 30 October 2025 11:15
የአቤል ተስፋዬ (ዘ ዊክንድ) የሃብት መጠን 600 ሚ. ዶላር ደርሷል
Written by Administrator
የዝነኛው አቀንቃኝ ዘ ዊክንድ (አቤል ተስፋዬ)፣ የተጣራ የሀብት መጠን በአራት ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ አድጎ 600 ሚሊዮን ዶላር መድረሱ ተዘገበ፡፡ ሰለብሪቲ ኔት ዎርዝ ድረ-ገጽ እንደገለጸው፤ የዚህ ዓለማቀፍ ድምጻዊ አጠቃላይ ሀብት እ.ኤ.አ. በ2021 ከነበረበት 200 ሚሊዮን ዶላር በአራት ዓመታት ወደ 600…
Read 232 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

