Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(9 votes)
የሠዐሊና መምህር ዘርዓዳዊት አባተ የሥዕል ስራዎች የሚቀርቡበት አውደርዕይ የፊታችን ሃሙስ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም እንደሚከፈት ተገለፀሰዓሊው የሚያቀርቡት የሥዕልና ቅርጻቅርጽ አውደርእይ እስከ ጥር 15 ቀን 2005 ዓ.ም ድረስ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ታውቋል፡፡ሠዐሊው ካሁን ቀደም ለአስራ ሰባት ጊዜ ያህል አውደርእዮችን ያዘጋጀ ሲሆን…
Rate this item
(13 votes)
በደራሲ ኢንጂነር ግርማይ ኃይል ተፅፎ የተዘጋጀው “ሴት የላከው” የ97 ደቂቃ ፊልም ባለፈው ማክሰኞ የተመረቀ ሲሆን በእለቱ በነበረው የኤሌክትሪክ ሃይል መዋዥቅ የተነሳ ፊልሙ ሙሉ በሙሉ ባለመታየቱ በድጋሚ እንደሚመረቅ ቶኔቶር ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ በእለቱ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ትያትር መሰል ችግር ስላልነበር ሙሉ ፊልሙን…
Rate this item
(19 votes)
የደራሲ ገስጥ ተጫኔ ስድስተኛ የልቦለድ ሥራ የሆነው “የእማዋዬ እንባ” ለንባብ በቃ፡፡ “የመከራ ዘመን ወግ” የሚል ስያሜ የነበረው መፅሃፉ፣ባለሙያዎች አስተያየት ከሰጡ በኋላ ያሁኑ ርዕስ እንደተሰጠው ለማወቅ ተችሏል፡፡ በኢትዮጵያ ደራስያን ማህበርና በብርሃንና ሰላም ድርጅት የሕትመት ተዘዋዋሪ ሂሳብ የጋራ አስተዳደር የታተመው መጽሐፉ፣278 ገፆች…
Rate this item
(3 votes)
ታዋቂዎቹ አቀንቃኞቹ ቢዮንሴ ኖውልስ እና ሌዲ ጋጋ ከሶስት ዓመት በኋላ በጋራ ነጠላ ዜማ ሊያወጡ እንደሆነ ተገለፀ፡፡ አርቲስቶቹ ለሚሰሩት አዲስ ነጠላ ዜማ ስቱድዮ መግባታቸውን የዘገበው “ዘ ዋየር”፤ ተመሳሳይ የጆሮ ጌጦችን ማድረግ መጀመራቸውንና ይሄንኑ የሚያሳዩ ፎቶዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ሲያሰራጩ መቆየታቸውን አመልክቷል፡፡ ነጠላ…
Rate this item
(4 votes)
ከሁለት ዓመት በፊት በኪሳራ የመሸጥ አደጋ አንዣቦበት የነበረው ኤምጂኤም የፊልም ስቱዲዮ ከኪሳራ እያገገመ እንደሆነ “ዘ ሆሊውድ ሪፖርተር” ዘገበ፡፡ ባለፈው የፈረንጆች አመት የመጨረሻ ሶስት ወራት ላይ ለእይታ የበቃውና ከቢሊዮን ዶላር በላይ ያስገባው ሃያ ሶስተኛው የጀምስ ቦንድ ፊልም “ስካይ ፎልስ” የኤምጂኤም ስቱዲዮን…
Saturday, 12 January 2013 10:04

በአዲሱ ዓመት ምርጥ ፊልሞች ይጠበቃሉ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በአዲሱ የፈረንጆች ዓመት በርካታ ምርጥ ተዋናዮችን ያሳተፉ ምርጥ ፊልሞች የዓለም ሲኒማዎችን እንደሚያጥለቀልቁ ተገለፀ፡፡ አክሽን ፊልሞች፤ በ3ዲ በድጋሚ የተሰሩ እንዲሁም ጥቂት የማይባሉ ሳይንሳዊ ልቦለድ ፊልሞች ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ በተከታታይ እንደሚለቀቁ ይጠበቃል፡፡ ከፊልሞቹ መካከልም ብሩስ ዊልስ የሰራው “ጂአይ ጆ ሪታሊዬሽን”፣ የቶም ክሩዝ…